2 Kings 10:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ኬጕድሎም ጀመረ፡ ሓዛኤል ድማ ኣብ ኵሉ ግዝኣታት እስራኤል ሰዓሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት እዚአብሔር እስራኤልን ያጠፋ ጀመረ፤ አዛሄልም በእስራኤል ዳርቻ ሁሉ መታቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት እግዚአብሔር እስራኤልን ይከፋፍላቸው ዘንድ ጀመረ፤ አዛሄልም በእስራኤል ዳርቻ ሁሉ መታቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤል ግዛት ስፋቱ እንዲቀነስ ማድረግ ጀመረ፤ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤልን ድል ነሥቶ የእስራኤልን ግዛት ሁሉ ያዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታ ጹንናዉ ዶሜዳ። ሶርያ ካቲ አዛኤል እስራኤልያ ጋድያፐ ዳሮ ሳኣ ጾኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan Med'ina Goday Israa'eeliyaa biittaa s'untsanaw doommeedda. Sooriyaa Kaatii Azaa'eeli Israa'eeliyaa gadiyaappe daro sa'aa s'ooneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Isra7eele biittaa guuththi guuththi efo doommides. Azaheeley Isra7eele asaa he gaxappe ha gaxa gakkanaas oli xoonides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስራኤሌ ቢታ ጉ ጉ ኤፎ ዶሚዴስ። ኣዛሄሌይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሄ ጋጻፔ ሃ ጋጻ ጋካናስ ኦሊ ጾኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ እስራኤለ ቢታፈ ባጋ ሻኮ ዶምስ። አራመ ካዎይ አዛሄል እስራኤለ ቢታፈ ዳሮ በሳታ ፆንድ ኦይክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Isra7eele biittafe baggaa shaako doomis. Araame kawoy Azaheeli Isra7eele biittafe daro bessata xoonidi oykis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤልን ምድር መቀናነስ ጀመረ። አዛሄልም እስራኤልን ዳር እስከ ዳር መታ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤል ግዛት ስፋቱ እንዲቀነስ ማድረግ ጀመረ፤ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤልን ድል ነሥቶ የእስራኤልን ግዛት ሁሉ ያዘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ክኸፋፍሎም ጀመረ። ኣዛሄል ንጉስ ሶርያ ድማ ንእስራኤል ኣብ ኵሉ ወሰናቶም ወቕዖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ኪቚርምማ ጀመረ። ሓዛኤል ድማ ንእስራኤል ኣብ ኲሉ ዶባቶም ወቕዖም፡ |