2 Kings 10:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ኬጕድሎም ጀመረ፡ ሓዛኤል ድማ ኣብ ኵሉ ግዝኣታት እስራኤል ሰዓሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ወራት እዚ​አ​ብ​ሔር እስ​ራ​ኤ​ልን ያጠፋ ጀመረ፤ አዛ​ሄ​ልም በእ​ስ​ራ​ኤል ዳርቻ ሁሉ መታ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ወራት እግዚአብሔር እስራኤልን ይከፋፍላቸው ዘንድ ጀመረ፤ አዛሄልም በእስራኤል ዳርቻ ሁሉ መታቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤል ግዛት ስፋቱ እንዲቀነስ ማድረግ ጀመረ፤ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤልን ድል ነሥቶ የእስራኤልን ግዛት ሁሉ ያዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎድያን መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታ ጹንናዉ ዶሜዳ። ሶርያ ካቲ አዛኤል እስራኤልያ ጋድያፐ ዳሮ ሳኣ ጾኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wodiyaan Med'ina Goday Israa'eeliyaa biittaa s'untsanaw doommeedda. Sooriyaa Kaatii Azaa'eeli Israa'eeliyaa gadiyaappe daro sa'aa s'ooneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode GODAY Isra7eele biittaa guuththi guuththi efo doommides. Azaheeley Isra7eele asaa he gaxappe ha gaxa gakkanaas oli xoonides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስራኤሌ ቢታ ጉ ጉ ኤፎ ዶሚዴስ። ኣዛሄሌይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሄ ጋጻፔ ሃ ጋጻ ጋካናስ ኦሊ ጾኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ጎዳይ እስራኤለ ቢታፈ ባጋ ሻኮ ዶምስ። አራመ ካዎይ አዛሄል እስራኤለ ቢታፈ ዳሮ በሳታ ፆንድ ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Goday Isra7eele biittafe baggaa shaako doomis. Araame kawoy Azaheeli Isra7eele biittafe daro bessata xoonidi oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤልን ምድር መቀናነስ ጀመረ። አዛሄልም እስራኤልን ዳር እስከ ዳር መታ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ዘመን እግዚአብሔር የእስራኤል ግዛት ስፋቱ እንዲቀነስ ማድረግ ጀመረ፤ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤልን ድል ነሥቶ የእስራኤልን ግዛት ሁሉ ያዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ጊዜ እቱይ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ክኸፋፍሎም ጀመረ። ኣዛሄል ንጉስ ሶርያ ድማ ንእስራኤል ኣብ ኵሉ ወሰናቶም ወቕዖም።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ጊዜ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ኪቚርምማ ጀመረ። ሓዛኤል ድማ ንእስራኤል ኣብ ኲሉ ዶባቶም ወቕዖም፡