2 Kings 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ምስ ወድአ፡ ነቶም ሓለውቲ ኣካላትን ነቶም ኣዘዝትን በሎም፦ ኣቲኹም ቅተልዎም። ሓደ እኳ ኣይወጸ። ብወገን ሰይፊ ድማ ሰዓርዎም፤ እቶም ሓለውቲ ኣካላትን እቶም ሓለቓታትን ድማ ሰጒጎም ናብ ከተማ ቤት በዓል ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አቅርበው በፈጸሙ ጊዜ ኢዩ ዘበኞቹንና አለቆቹን፥ “ግቡና ግደሉአቸው፤ አንድም አያምልጥ” አላቸው። በሰይፍም ስለት ገደሉአቸው፤ ዘበኞችና አለቆችም ወደ ውጭ ጣሉአቸው፤ ወደ በዓልም ቤት ከተማ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አቅርበው በፈጸሙ ጊዜ ኢዩ ዘበኞቹንና አለቆቹን። ግቡና ግደሉአቸው፤ አንድም አይውጣ አላቸው። በሰይፍም ስለት ገደሉአቸው፤ ዘበኞችና አለቆችም ወደ ውጭ ጣሉአቸው፥ ወደ በኣልም ቤት ከተማ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩ መሥዋዕቱን አቅርቦ እንዳበቃ ወዲያውኑ ለዘብ ጠባቂዎችና ለጦር መኰንኖች “ገብታችሁ እነዚህን ሁሉ ግደሉ፤ አንድም ሰው እንዳያመልጥ!” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ሰይፍ ሰይፋቸውን በመምዘዝ ገብተው ሁሉንም ገደሉ፤ ሬሳቸውንም ሁሉ እየጐተቱ ወደ ውጪ አወጡት፤ ከዚህም በኋላ ወደ ቤተ መቅደሱ ውስጠኛ ክፍል ገብተው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዩ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያዋ ፖሎሳና፥ ናግያዋንታነ ካፓቱዋነ፥ “ግዶ ገሊደ፥ ኡንቱንታ ዎተ። ኡንቱንቱፐ እት አሳይነ ከስ አኮፖ” ያጊደ አዛዜዳ። ኡንቱንታ ማሻን ሱፑ ኦ ዉርሴድኖ። ያቲደ ናግያዋንቱነ ካፓቱነ ኡንቱንቱ አሃ ካረ ኦሌድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ባኣላ ኤቃ ጎልያ ቆልኦ ገሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyu s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaawaa polosaana, naagiyaawanttanne kaappatuwaanne, «Giddo geliide, unttuntta wod'ite. Unttunttuppe itti asaynne kessi akkoppo» yaagiide azazeedda. Unttuntta mashshaan suppu ootsi wursseeddino. Yaatiide naagiyaawanttunne kaappatuunne unttunttu anhaa kare oleeddino. Hewaappe guyyiyaan, Ba'aala Eek'aa Golliyaa k'ol"o geleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy xuugettiza yarshoza shiishshidaappe guye naagizaytanne ola gadawata, «Gelidi wodhite; oonikka kessi ekkofo» gi azazides. Isttika issinokka ashshontta mashshara wursida; naagizaytinne ola gadawati asaa aha kare kessi olida; hessafe guye ba7aale geetettiza eeqa xoossa keeththas qol7a giddo gelida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ሺሺዳፔ ጉዬ ናጊዛይታኔ ኦላ ጋዳዋታ፥ «ጌሊዲ ዎቴ፤ ኦኒካ ኬሲ ኤኮፎ» ጊ ኣዛዚዴስ። ኢስቲካ ኢሲኖካ ኣሾንታ ማሻራ ዉርሲዳ፤ ናጊዛይቲኔ ኦላ ጋዳዋቲ ኣሳ ኣሃ ካሬ ኬሲ ኦሊዳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳ ኬስ ቆልኣ ጊዶ ጌሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ ፁሳ ያርሹዋ ፖልዳፐ ጉየ፥ ናገይሳታነ ሀላቃታ፥ “ግዶ ገልድ፥ ኤንታ ዎተ። ኤንታፈ እስ አስካ ከስ ኤኮና መላ” ያግድ ኪትን፥ ኤንታ ማሻን ዉርስዶሶና። ኤንታ አሀ ካረ ጎችድ ከስዶሶና፤ ባኣለ ኤቃ ኬ ቆልአ ገልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy xuussa yarshuwa polidaape guye, naageysatanne halaqata, “Giddo gelidi, enta wodhite. Entafe issi asika kessi ekonna mela” yaagidi kiittin, enta mashshan wursidosona. Enta aha kare goochidi kessidosona; Ba7aale eeqa keetha qol7a gelidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርቦ እንዳበቃ ጠባቂዎቹንና የጦር አለቆቹን፣ “ግቡና ግደሏቸው፤ ማንም እንዳያመልጥ” ሲል አዘዘ። እነርሱም በሰይፍ ፈጇቸው፤ ጠባቂዎቹና የጦር ሹማምቱም ሬሳውን በሙሉ ወደ ውጭ አውጥተው ጣሉ። ከዚያም ወደ ውስጠኛው የበኣል ቤተ ጣዖት ገቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩ መሥዋዕቱን አቅርቦ እንዳበቃ ወዲያውኑ ለዘብ ጠባቂዎችና ለጦር መኰንኖች “ገብታችሁ እነዚህን ሁሉ ግደሉ፤ አንድም ሰው እንዳያመልጥ!” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ሰይፍ ሰይፋቸውን በመምዘዝ ገብተው ሁሉንም ገደሉ፤ ሬሳቸውንም ሁሉ እየጐተቱ ወደ ውጪ አወጡት፤ ከዚህም በኋላ ወደ ቤተ መቅደሱ ውስጠኛ ክፍል ገብተው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ነቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ሰዊኡ ምስ ፈፀመ፥ ነቶም ሓሻኽርን ኣዘዝቶምን “እተዉ፤ ቅተልዎም! ሓደ ሰብ እኳ ኸየምልጥ” በሎም። እቶም ሓሻኽርን ኣዘዝቶምን ድማ ብስሕለት ሰይፊ ቐተልዎም፤ ካብታ ቤት ጣዖት በዓል ኣውፂኦም ነቲ ሬሳኣቶም ደርበይዎ እሞ ናብ ከተማ ቤት ጣዖት ኣተዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ነቲ ዚሐርር መስዋእቲ ሰዊኡ ምስ ፈጸመ፡ የሁ ነቶም ዘብዔኛታትን ሓላቑን፡ እተው፡ ቅተልዎም፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣይውጻእ፡ በሎም። ብስሕለት ሴፍ ከኣ ቀተልዎም፡ እቶም ዘብዔኛታትን ሓላቑን ድማ ደርብዮምዎም ናብ ከተማ ቤት በዓል ከዱ። |