2 Kings 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእትን ዝሓርር መስዋእትን ኬቕርቡ ምስ ኣተዉ ድማ፡ የሁ ሰማንያ ሰብኡት ኣብ ደገ መዚዙ፡ ከምዚ በለ፦ “ካብቶም ኣብ ኢድካ ዘእተኽዎም ሰባት ሓደ እንተ ኣምሊጡ፡ እቲ ዝፈትሖ፡ ህይወቱ ኣብ ክንዲ ህይወቱ ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕትም ያቀርቡ ዘንድ ገቡ፤ ኢዩም፥ “በእጃችሁ አሳልፌ ከምሰጣችሁ ሰዎች አንድ ሰው ያመለጠ እንደ ሆነ ነፍሱ በዚያ እንዲያመልጥ ባደረገው ሰው ነፍስ ፋንታ ትሆናለች” ብሎ በውጭ ሰማንያ ሰዎችን አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕትም ያቀረቡ ዘንድ ገቡ፤ ኢዩም። በእጃችሁ አሳልፌ ከምሰጣችሁ ሰዎች አንድ ሰው ያመለጠ እንደ ሆነ ነፍሱ በዚያ ነፍስ ፋንታ ትሆናለች ብሎ በውጪ ሰማንያ ሰዎችን አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወዲያውም እርሱና ኢዮናዳብ ለበዓል የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላም ልዩ ልዩ መሥዋዕት ለማቅረብ ገቡ፤ ከዚህም ቀደም ብሎ ኢዩ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ሰማኒያ ወታደሮች በማሰለፍ “እነዚህን ሁሉ ሰዎች እንድትገድሉ ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ እንዲያመልጥ የሚያደርግ ማንም ሰው ቢኖር በዚያ ሰው ምትክ እርሱ ራሱ ይገደላል!” ሲል መመሪያ ሰጥቶአቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ጹግያ ያርሾቱዋነ ሀራ ያርሾቱዋነ ያርሻናዉ ግዶ ገሌድኖ። ኢዩ ባኣላ ኤቃ ጎልያፐ ካረና ሆስፑን ታሙ አሳቱዋ ጊግስ ዎዳ። ያቲደ፥ “ህንተፐ እት ኡራይ ታን ህንተንቱ ኩሽያን ዎያ አሳቱዋፐ እቱዋ የዶፐ፥ አ ሸምፑ ሄ ኡራ ሸምፖ ግዴ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Unttunttu s'uuggiyaa yarshshotuwaanne hara yarshshotuwaanne yarshshanaw giddo geleeddino. Iyu Ba'aala Eek'aa golliyaappe karenna hosppun tammu asatuwaa giigissi wotseedda. Yaatiide, «Hintteppe itti uray taani hinttenttu kushiyan wotsiyaa asatuwaappe ittuwaa yeddooppe, Aa shemppu he uraa shemppoo gidee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye xuugettiza yarshonne hara yarshoka yarshana gelida; istti gelida mala Iyuy isttas, «Ta inttes aaththa immida asatappe issaadeyka kessi ekkiko izi kessi ekkana mala ooththiday izaadesohon gelana» gi minththi yootidi karera 80 as giigsi woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ሃራ ያርሾካ ያርሻና ጌሊዳ፤ ኢስቲ ጌሊዳ ማላ ኢዩይ ኢስታስ፥ «ታ ኢንቴስ ኣ ኢሚዳ ኣሳታፔ ኢሳዴይካ ኬሲ ኤኪኮ ኢዚ ኬሲ ኤካና ማላ ኦዳይ ኢዛዴሶሆን ጌላና» ጊ ሚን ዮቲዲ ካሬራ 80 ኣስ ጊግሲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ፁሳ ያርሾታነ ሀራ ያርሾታ ያርሻናዉ ግዶ ገልዶሶና። እዩይ ባኣለ ኤቃ ኬፈ ካረራ ሆስፑን ታሙ አሳታ ጊግስድ ዎስ። ኤንታኮ፥ “ህንተፈ እስ አደይ ታኒ ህንተ ኩሸን እምያ አሳፐ እሱዋ የድኮ፥ እያ ሸምፖይ ሄ አድያ ሸምፑዋ በሳን ገላና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, enti xuussa yarshotanne hara yarshota yarshanaw giddo gelidosona. Iyyuy Ba7aale eeqa keethaafe karera hospun tammu asata giigisidi wothis. Entako, “Hintefe issi addey taani hinte kushen immiya asaape issuwa yeddiko, iya shempoy he addiya shempuwa bessan gelana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላም መሥዋዕት ለማቅረብ ገቡ። በዚህ ጊዜም ኢዩ፣ “በእጃችሁ አሳልፌ ከሰጠኋችሁ ሰዎች አንድ እንኳ እንዲያመልጥ ያደረገ በገመዱ ይገባበታል” ብሎ በማስጠንቀቅ ውጭ ሰማንያ ሰዎች አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወዲያውም እርሱና ኢዮናዳብ ለባዓል የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላም ልዩ ልዩ መሥዋዕት ለማቅረብ ገቡ፤ ከዚህም ቀደም ብሎ ኢዩ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ሰማኒያ ወታደሮች በማሰለፍ “እነዚህን ሁሉ ሰዎች እንድትገድሉ ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ እንዲያመልጥ የሚያደርግ ማንም ሰው ቢኖር በዚያ ሰው ምትክ እርሱ ራሱ ይገደላል!” ሲል መመሪያ ሰጥቶአቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩን ኢዮናዳብን ከዓ መስዋእቲ ሕሩድን ዝቃፀል መስዋእትን ክስውኡ ኣተዉ። ኢዩ ግና ሰማንያ ሰብ ብወፃኢ ኣቐሚጡ “ካብዞም ኣነ ኣብ ኢድኩም ኣሕሊፈ ሂበኩም ዘለኹ ሰባት ሓደ ሰብ እንተ ኣምለጠ፥ ክንዲ እቲ ዘምለጠ፥ እቲ ኸምልጥ ዝገበረ ሰብ ክቕተል እዩ” ኢልዎም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መስዋእቲ ሕሩድን ዚሐርር መስዋእትን ኪስውእ ኸኣ ኣተወ። የሁ ግና ሰማንያ ሰብ ብወጻኢ ኣቐሚጡ፡ ካብዞም ኣነ ኣብ ኢድኩም ኣሕሊፈ ሂበኩም ዘሎኹ ሰባት ሓደ ሰብ እንተ ኣምለጠ፡ ኣብ ክንዲ እታ ነፍሲ እቲኣ ነፍሱ ኽትሐልፍ እያ፡ በለ። |