2 Kings 10:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሁ ድማ ብብዘሎ እስራኤል ለኣኸ፣ ኵሎም ኣምለኽቲ በዓል ድማ መጹ፣ ዘይመጸ ሓደ እኳ ኣይተረፈን። ናብ ቤት በዓል ድማ ኣተዉ። ቤት በዓል ድማ ካብ ሓደ ጫፍ ክሳዕ እቲ ጫፍ መሊኣ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዩም ወደ እስ​ራ​ኤል ሀገ​ሮች ሁሉ ላከ፤ የበ​ዓ​ልም አገ​ል​ጋ​ዮች ሁሉ፥ ካህ​ና​ቱም ሁሉ፥ ነቢ​ያ​ቶ​ቹም ሁሉ መጡ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ሳይ​መጣ የቀረ አንድ ሰው እንኳ አል​ነ​በ​ረም። ሁሉም ወደ በዓል ቤት ገቡ፤ የበ​ዓ​ል​ንም ቤት ከዳር እስከ ዳር ድረስ ሞሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም አወጁ። ኢዩም ወደ እስራኤል ሁሉ ላከ፥ የበኣልም አገልጋዮች ሁሉ መጡ፤ ሳይመጣ የቀረ አንድ ስንኳ አልነበረም። ወደ በኣልም ቤት ገቡ፥ የበኣልም ቤት ከዳር እስከ ዳር ድረስ ሞልቶ ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዩም በእስራኤል ምድር ሁሉ መልእክት አስተላለፈ፤ በዓልን የሚያመልኩ ሁሉ ተሰበሰቡ፤ አንድም እንኳ የቀረ ሰው አልነበረም፤ ሁሉም ወደ በዓል ቤተ መቅደስ ገብተው ዳር እስከ ዳር ሞሉት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ እስራኤልያ ቢታ ኡባ ኪትና፥ ባኣላዉ ጎይንያዋንቱፐ እት አሳይነ አተናን ኡባቱ ዬድኖ፤ ኡባይካ ባኣላ ኤቃ ጎልያ ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ቅልጽ ጊደ ኩሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Iyu Israa'eeliyaa biittaa ubbaa kiittina, Ba'aalaw goynniyaawanttuppe itti asaynne attenan ubbatuu yeeddino; ubbaykka Ba'aala Eek'aa golliyaa ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, k'ils's'i giide kumeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kumeththa Isra7eele asaas kiita yeddides; ba7aales haggazizayti ubbay yida; isttafe oonikka attibeenna; ubbayka ba7aale geetettiza eeqa xoossaso gelida; asay ba7aale keeththaa cippi gi kumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኪታ ዬዲዴስ፤ ባኣሌስ ሃጋዚዛይቲ ኡባይ ዪዳ፤ ኢስታፌ ኦኒካ ኣቲቤና፤ ኡባይካ ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳሶ ጌሊዳ፤ ኣሳይ ባኣሌ ኬ ጪፒ ጊ ኩሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እዩይ እስራኤለ ቢታ ኡባ ኪትን፥ ባኣለ ኤቃ ጎይነይሳታፐ እስ አስካ አቶና ኡባይ ይዶሶና። ኡባይ ባኣለ ኤቃ ኬ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ቅልፅ ግድ ኩምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Iyyuy Isra7eele biitta ubbaa kiittin, Ba7aale eeqa goyinneysatape issi asika attonna ubbay yidosona. Ubbay Ba7aale eeqa keetha gaxape gaxa gakanaw qilxi gidi kumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በመላው እስራኤል መልእክት ላከ፤ የበኣል አገልጋዮች በሙሉ መጡ፤ ማንም አልቀረም፤ ሁሉም ወደ በኣል ቤተ ጣዖት ገቡ፤ የበኣል ቤተ ጣዖት ዳር እስከ ዳር ሞላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዩም በእስራኤል ምድር ሁሉ መልእክት አስተላለፈ፤ ባዓልን የሚያመልኩ ሁሉ ተሰበሰቡ፤ አንድም እንኳ የቀረ ሰው አልነበረም፤ ሁሉም ወደ ባዓል ቤተ መቅደስ ገብተው ዳር እስከ ዳር ሞሉት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩ ድማ ናብ ኵሉ እስራኤል ለኣኸ፤ ኣገልገልቲ በዓል ከዓ ዅሎም መፁ፤ እንተይመፀ ዝተረፈ ሰብ ኣይነበረን። ናብ ቤት ጣዖት በዓል ድማ ኣተዉ፤ ቤት ጣዖት በዓል ከዓ ካብ ወሰን ክሳዕ ወሰን መልአት።
Amharic Tigrinya 2011 የሁ ድማ ናብ ብዘሎ እስራኤል ለኣኸ፡ ኣገልገልቲ በዓል ከኣ ኲሎም መጹ፡ ከይመጸ ዝተረፈ ሰብ የልቦን። ናብ ቤት በዓል ድማ ኣተው፡ ቤት ብዓል ከኣ ኣፍ ንኣፍ መልኤት።