2 Kings 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ንዅሎም ነብያት በዓል፡ ንዅሎም ገላውኡን ኵሎም ካህናቱን ጸውዑለይ። ንበዓል ዜቕርቦ ዓብዪ መስዋእቲ ኣሎኒ እሞ፡ ሓደ እኳ ኣይጐድሎ። ዝጐደሎ ኣይነብርን እዩ። የሁ ግና ንባሮት በዓል ንምጥፋእ ሓሲቡ ብተንኮል እዩ ገይርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የበዓልን ነቢያት ሁሉ፥ አገልጋዮቹንም ሁሉ፥ ካህናቱንም ሁሉ ወደ እኔ ጥሩ፤ ማንም እንዳይቀር፤ ለበዓል ታላቅ መሥዋዕት አቀርባለሁ፤ የቀረውም ሁሉ በሕይወት አይኖርም” አላቸው። ኢዩ ግን የበዓልን አገልጋዮች ያጠፋ ዘንድ በተንኮል ይህን አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የባኣልን ነቢያት ሁሉ፥ አገልጋዮቹንም ሁሉ፥ ካህናቱንም ሁሉ ወደ እኔ ጥሩ፤ ማንም አይቅር፤ ለባኣል ታላቅ መሥዋዕት አቀርባለሁ፥ የቀረውም ሁሉ በሕይወት አይኖርም አላቸው። ኢዩም የበኣልን አገልጋዮች ያጠፋ ዘንድ በተንኰል ይህን አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የበዓልን ነቢያት በሙሉ፥ በዓልን የሚያመልኩትንና ካህናቱን ጭምር በአንድነት ጠርታችሁ ሰብስቡልኝ፤ በምንም ምክንያት የሚቀር አይኑር፤ እኔ ለበዓል ታላቅ መሥዋዕት ስለማቀርብ በዚያ የማይገኝ ማንም ሰው ቢኖር በሞት ይቀጣል።” ይህም ሁሉ በዓልን የሚያመልኩትን ሁሉ ለመግደል ኢዩ ያቀደው የተንኰል ዘዴ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ስም ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱዋ፥ አዉ ጎይንያዋንታ ኡባቱዋነ አ ቄሳቱ ዋ ኡባቱዋ ታዉ ጼሲደ ሺሽተ። ኡንቱንቱፐ እት አሳይነ ፓጨናዳን ጼልተ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ባኣላዉ ዳሮ ያርሹዋ ያርሻናዉ ሀናይ። ሄ ሳኣ ዬናን አግያ አሳይ ፓጻ ደኤና” ያጌዳ። ሽን ኢዩ ባኣላዉ ጎይንያዋንታ ጭሚደ ይሳናዉ ሄዋ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i simmi Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaa ubbatuwaa, aw goynniyaawantta ubbatuwaanne Aa k'eesetuwaa ubbatuwaa taw s'eesiide shiishshite. Unttunttuppe itti asaynne pac'c'ennaadan s'eellite. Ayaw gooppe, taani Ba'aalaw daro yarshshuwaa yarshshanaw hanay. He sa'aa yeennan aggiyaa Asay pas'a de'enna» yaageedda. Shin Iyu Ba'aalaw goynniyaawantta c'immiidde d'ayssanaw hewaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i intte ba7aale nabeta, oosanchchatanne qeesetakka ubbaa taas xeygite; tani ba7aales wolqqama yarsho yarshana gishshas issaadeyka attofo; yontta attizaadey shemppora paxa daanaas dandayenna» gides. Iyuy ba baggara hessa ooththiday ba7aale oosanchchata ubbaa dhayssanaas gene qofa halchchida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ኢንቴ ባኣሌ ናቤታ፥ ኦሳንቻታኔ ቄሴታካ ኡባ ታስ ጼይጊቴ፤ ታኒ ባኣሌስ ዎልቃማ ያርሾ ያርሻና ጊሻስ ኢሳዴይካ ኣቶፎ፤ ዮንታ ኣቲዛዴይ ሼምፖራ ፓጻ ዳናስ ዳንዳዬና» ጊዴስ። ኢዩይ ባ ባጋራ ሄሳ ኦዳይ ባኣሌ ኦሳንቻታ ኡባ ይሳናስ ጌኔ ቆፋ ሃልቺዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ባኣለ ናበታ፥ እያ ጎይነይሳታ፥ እያ ካህነታ ኡባ ፄግድ ሺሽተ። ኤንታፈ እስ አስካ ፓጮናዳ ናግተ። ታኒ ባኣለ ኤቃስ ዳሮ ያርሾ ያርሻና ሀናይስ። ሄ በሳ ዮና አስ ፓፃ አተና” ያግስ። ሽን እዩይ ባኣለ ኤቃ ጎይነይሳታ ጭምድ ይሳናዉ ሄሳ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i Ba7aale nabeta, iya goyinneyisata, iya kahineta ubbaa xeegidi shiishite. Entafe issi asika paconnaada naagite. Taani Ba7aale eeqas daro yarsho yarshana hanayis. He bessaa yoonna asi paxa attenna” yaagis. Shin Iyyuy Ba7aale eeqa goyinneyisata cimmidi dhaysanaw hessa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም የበኣልን ነቢያት ሁሉ አገልጋዮቹንና ካህናቱንም በሙሉ ጥሩልኝ። ለበኣል ትልቅ መሥዋዕት ስለማቀርብ አንድ ሰው እንኳ እንዳይቀር። የማይመጣ ሰው ቢኖር ግን በሕይወት አይኖርም” ኢዩ ግን ይህን ማድረጉ የበኣልን አገልጋዮች ለማጥፋት ተንኰል መፍጠሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የባዓልን ነቢያት በሙሉ፥ ባዓልን የሚያመልኩትንና ካህናቱን ጭምር በአንድነት ጠርታችሁ ሰብስቡልኝ፤ በምንም ምክንያት የሚቀር አይኑር፤ እኔ ለባዓል ታላቅ መሥዋዕት ስለማቀርብ በዚያ የማይገኝ ማንም ሰው ቢኖር በሞት ይቀጣል።” ይህም ሁሉ ባዓልን የሚያመልኩትን ሁሉ ለመግደል ኢዩ ያቀደው የተንኰል ዘዴ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ፥ ንጣዖት በዓል ብዙሕ ዝስውኦ ኣለኒ እሞ፥ ንዅሎም ነቢያት በዓልን፥ ንኵሎም ኣገልገልቱን ንኵሎም ካህናቱን ፀውዑለይ፤ ሓደ ሰብ እኳ ኸይተርፍ፤ ዝተርፍ እንተ ሃልዩ ብህይወት ኣይነብርን እዩ” በሎም። እዙይ ግና ኢዩ ነቶም ኣገልገልቲ ጣዖት በዓል ምእንቲ ኸጥፍኦም ኢሉ ዝሓሰቦ ተንኰል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ፡ ንበዓል ብዙሕ ዝስውእ ኣሎኒ እሞ፡ ንዂሎም ነብያት በዓል፡ ኲሎም ኣገልገልቱን ኲሎም ካህናቱን ጸውዑለይ፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣየጒደል፡ ዝጐደለ ዘበለ ብህይወት ኣይነብርን እዩ፡ በሎም። የሁ ግና ነቶም ኣገልገልቲ በዓል ምእንቲ ኼጽንቶም ኢሉ እዚ ብተንኰል ገበሮ። |