2 Kings 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ድማ ንዅሉ ህዝቢ ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ ኣከኣብ ንበዓል ቍሩብ ኣገልገሎ። የሁ ግና ብዙሕ ኬገልግሎ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም ሕዝቡን ሁሉ ሰብስቦ፥ “አክአብ በዓልን በጥቂቱ አመለከው፤ ኢዩ ግን በብዙ ያመልከዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩም ሕዝቡን ሁሉ ሰብስቦ። አክዓብ በኣልን በጥቂቱ አመለከው፤ ኢዩ ግን በብዙ ያመልከዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩ የሰማርያን ሕዝብ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ንጉሥ አክዓብ በዓልን ያገለገለው በመጠኑ ነበር፤ እኔ ግን ከእርሱ ይበልጥ ላገለግለው እፈልጋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ አሳ ኡባ እትፐ ሺሺደ፥ “አካብ ባኣላዉ ጉ ኬሻ ጎይኔዳ፤ ሽን ታን አፐ ዳሮ ጎይናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Iyu asaa ubbaa ittippe shiishshiide, «Akaabi Ba'aalaw guutsa keeshshaa goynneedda; shin taani aappe daro goynnana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyuy deraa ubbaa issi bolla shiishshidi, «Kase Akaabey ba7aales guuththara ooththides; Iyuy gidikko hessafe aadho ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዩይ ዴራ ኡባ ኢሲ ቦላ ሺሺዲ፥ «ካሴ ኣካቤይ ባኣሌስ ጉራ ኦዴስ፤ ኢዩይ ጊዲኮ ሄሳፌ ኣ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እዩይ አሳ ኡባ እስፈ ሺሽድ፥ “አካብ ባኣለ ኤቃ ጉራ ጎይንስ፤ ሽን ታኒ እያፐ ዳሮ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Iyyuy asa ubbaa issife shiishidi, “Akaabi Ba7aale eeqa guuthara goyinnis; shin taani iyape daro goyinnana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢዩ ሕዝቡን ሁሉ በአንድነት ሰብስቦ እንዲህ አለ፤ “አክዓብ በኣልን ያገለገለው በጥቂቱ ነው፤ ኢዩ ግን ይበልጥ ያገለግለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩ የሰማርያን ሕዝብ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ንጉሥ አክዓብ ባዓልን ያገለገለው በመጠኑ ነበር፤ እኔ ግን ከእርሱ ይበልጥ ላገለግለው እፈልጋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ድማ ንብዘሎ ህዝቢ ኣኪቡ “ኣክኣብ ንበዓል ቁሩብ እዩ ዘገልገሎ፤ ኢዩ ግና ኣብዚሑ ኸገልግሎ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሁ ድማ ንብዘለው ህዝቢ ኣኪቡ፡ ኣከኣብሲ ንበዓል ቅሩብ እዩ ዘገልገሎ፡ የሁ ግና ኣብዚሑ ኼገልግሎ እዩ። |