2 Kings 10:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሁ ድማ ንዅሉ ህዝቢ ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ ኣከኣብ ንበዓል ቍሩብ ኣገልገሎ። የሁ ግና ብዙሕ ኬገልግሎ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዩም ሕዝ​ቡን ሁሉ ሰብ​ስቦ፥ “አክ​አብ በዓ​ልን በጥ​ቂቱ አመ​ለ​ከው፤ ኢዩ ግን በብዙ ያመ​ል​ከ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዩም ሕዝቡን ሁሉ ሰብስቦ። አክዓብ በኣልን በጥቂቱ አመለከው፤ ኢዩ ግን በብዙ ያመልከዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዩ የሰማርያን ሕዝብ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ንጉሥ አክዓብ በዓልን ያገለገለው በመጠኑ ነበር፤ እኔ ግን ከእርሱ ይበልጥ ላገለግለው እፈልጋለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ አሳ ኡባ እትፐ ሺሺደ፥ “አካብ ባኣላዉ ጉ ኬሻ ጎይኔዳ፤ ሽን ታን አፐ ዳሮ ጎይናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Iyu asaa ubbaa ittippe shiishshiide, «Akaabi Ba'aalaw guutsa keeshshaa goynneedda; shin taani aappe daro goynnana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyuy deraa ubbaa issi bolla shiishshidi, «Kase Akaabey ba7aales guuththara ooththides; Iyuy gidikko hessafe aadho ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዩይ ዴራ ኡባ ኢሲ ቦላ ሺሺዲ፥ «ካሴ ኣካቤይ ባኣሌስ ጉራ ኦዴስ፤ ኢዩይ ጊዲኮ ሄሳፌ ኣ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እዩይ አሳ ኡባ እስፈ ሺሽድ፥ “አካብ ባኣለ ኤቃ ጉራ ጎይንስ፤ ሽን ታኒ እያፐ ዳሮ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Iyyuy asa ubbaa issife shiishidi, “Akaabi Ba7aale eeqa guuthara goyinnis; shin taani iyape daro goyinnana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዩ ሕዝቡን ሁሉ በአንድነት ሰብስቦ እንዲህ አለ፤ “አክዓብ በኣልን ያገለገለው በጥቂቱ ነው፤ ኢዩ ግን ይበልጥ ያገለግለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዩ የሰማርያን ሕዝብ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ንጉሥ አክዓብ ባዓልን ያገለገለው በመጠኑ ነበር፤ እኔ ግን ከእርሱ ይበልጥ ላገለግለው እፈልጋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩ ድማ ንብዘሎ ህዝቢ ኣኪቡ “ኣክኣብ ንበዓል ቁሩብ እዩ ዘገልገሎ፤ ኢዩ ግና ኣብዚሑ ኸገልግሎ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 የሁ ድማ ንብዘለው ህዝቢ ኣኪቡ፡ ኣከኣብሲ ንበዓል ቅሩብ እዩ ዘገልገሎ፡ የሁ ግና ኣብዚሑ ኼገልግሎ እዩ።