2 Kings 10:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ሰማርያ ምስ መጸ ድማ፡ ከምቲ ንኤልያስ እተዛረቦ ቓል እግዚኣብሄር፡ ንኣከኣብ ኣብ ሰማርያ ዝተረፉ ዅሎም ቀተሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሰማርያም ገብቶ ለኤልያስ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል እስኪያጠፋው ድረስ በሰማርያ የቀረውን የአክአብን ሰው ገደለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሰማሪያም በመጣ ጊዜ ለኤልያስ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል እስኪያጠፋው ድረስ ከአክዓብ በሰማርያ የቀረውን ሁሉ ገደለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም በደረሱ ጊዜ ኢዩ አንድም ሳያስቀር የአክዓብን ዘመዶች በሙሉ ፈጀ፤ ይህም ሁሉ የሆነው እግዚአብሔር በነቢዩ ኤልያስ አማካይነት በተናገረው ቃል መሠረት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዩ ሳማርያ ዬዳ ዎደ፥ አካባ ዛርያፐ አቴዳ ኡባ ዎዳ፤ መና ጎዳይ ኤላሳዉ ኦዴዳ ቃላዳን ኡንቱንታ ይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyu Samaariyaa yeedda wode, Akaaba zariyaappe atteeda ubbaa wod'eedda; Med'ina Goday Eelaasaw odeedda k'aalaadan unttuntta d'aysseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy biidi Samaariya gakkidi heen Akaabeso asaappe attidayta ubbaaka wodhides; kase nabe Eelaasas yootettida GODAA qaala mala ubbaaka wodhi wursides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ቢዲ ሳማሪያ ጋኪዲ ሄን ኣካቤሶ ኣሳፔ ኣቲዳይታ ኡባካ ዎዴስ፤ ካሴ ናቤ ኤላሳስ ዮቴቲዳ ጎዳ ቃላ ማላ ኡባካ ዎ ዉርሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ ሳማረ ይዳ ዎደ፥ አካባ ኮቻፈ አትዳ ኡባ ዎስ፤ ጎዳይ ኤልያሳስ ኦድዳ ቃላዳ ኤንታ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy Samaare yida wode, Akaaba kochaafe attida ubbaa wodhis; Goday Eeliyaasas odida qaalada enta dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩ ወደ ሰማርያ በደረሰ ጊዜ፣ ከአክዓብ ቤተ ሰብ በዚያ የቀረውን ሁሉ ገደለ። ለነቢዩ ለኤልያስ በተነገረውም የእግዚአብሔር ቃል መሠረት አጠፋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም በደረሱ ጊዜ ኢዩ አንድም ሳያስቀር የአክዓብን ዘመዶች በሙሉ ፈጀ፤ ይህም ሁሉ የሆነው እግዚአብሔር በነቢዩ ኤልያስ አማካይነት በተናገረው ቃል መሠረት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሰማርያ ምስ ኣተዉ ኸዓ ኢዩ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንኤልያስ ዝተዛረቦ ቓል ካብ ኣዝማድ ኣክኣብ ኣብ ሰማርያ ንዝተረፉ ዅሎም ቀተሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሰማርያ ምስ ኣተወ ኸኣ፡ ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ንኤልያስ እተዛረቦ፡ ካብ ኣከኣብ ኣብ ሰማርያ ንዝተረፉ ዂሎም ክሳዕ ዜጽንቶም ቀተሎም። |