2 Kings 10:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ምሳይ ንዓ ንእግዚኣብሄር ዘለኒ ቅንኣት ርአ። ስለዚ ድማ ኣብ ሰረገላኡ ክጋልብ ገደፍዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከእኔ ጋር ና፥ ለሠ​ራ​ዊት ጌታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ደ​ም​ቀና ታያ​ለህ” አለው። ከእ​ር​ሱም ጋር በሰ​ረ​ገ​ላው አስ​ቀ​መ​ጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእኔ ጋር ና፥ ለእግዚአብሔርም መቅናቴን እይ አለው። በሰረገላውም አስቀመጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከእኔ ጋር ሆነህ እኔ ለእግዚአብሔር ምን ያኽል ታማኝ እንደሆንኩ ራስህ ተመልከት” አለው፤ አብረውም እየጋለቡ ወደ ሰማርያ ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታናና ደንዳ። ታን መና ጎዳዉ ምሸትያዋ በአ” ያጌዳ። አ ባረ ጋርያን ኡትሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taananna dendda. Taani Med'ina Godaw mishettiyaawaa be'a» yaageedda. Aa bare gaariyan utisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyuykka iza, «Ane issife boos; tani GODAAS suure wozinappe qoppa ooththidayssa be7a» gides. Hessafe guye iza para-gaaren woththi ekkidi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዩይካ ኢዛ፥ «ኣኔ ኢሲፌ ቦስ፤ ታኒ ጎዳስ ሱሬ ዎዚናፔ ቆፓ ኦዳይሳ ቤኣ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ፓራ-ጋሬን ዎ ኤኪዲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታራ የ፤ ታኒ ጎዳስ ዋናዳ ምሸትያኮ በአ” ያግስ፤ እያ ባ ጋርያ ቦላ ኡትስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taara yedha; taani Godaas waanada mishetiyako be7a” yaagis; iya ba gaariya bolla utisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዩም፣ “በል አብረን እንሂድና ለእግዚአብሔር ያለኝን ቅናት እይልኝ” አለው፤ ከዚያም በሠረገላው ይዞት ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከእኔ ጋር ሆነህ እኔ ለእግዚአብሔር ምን ያኽል ታማኝ እንደ ሆንኩ ራስህ ተመልከት” አለው፤ አብረውም እየጋለቡ ወደ ሰማርያ ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ምሳይ ነዓ እሞ እቲ ንእግዚኣብሄር ዘለኒ ቕንኣት ረአ” ድማ በሎ። ኣብ ሰረገላ ተቐሚጦም ከዓ ብሓደ ኸዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዓ ምሳይ እሞ ቅንኣተይ ንእግዚኣብሄር ርኤ፡ ድማ በለ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸኣ ኣወጥሕዎ።