2 Kings 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ምሳይ ንዓ ንእግዚኣብሄር ዘለኒ ቅንኣት ርአ። ስለዚ ድማ ኣብ ሰረገላኡ ክጋልብ ገደፍዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከእኔ ጋር ና፥ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔርም እንደምቀና ታያለህ” አለው። ከእርሱም ጋር በሰረገላው አስቀመጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእኔ ጋር ና፥ ለእግዚአብሔርም መቅናቴን እይ አለው። በሰረገላውም አስቀመጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከእኔ ጋር ሆነህ እኔ ለእግዚአብሔር ምን ያኽል ታማኝ እንደሆንኩ ራስህ ተመልከት” አለው፤ አብረውም እየጋለቡ ወደ ሰማርያ ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታናና ደንዳ። ታን መና ጎዳዉ ምሸትያዋ በአ” ያጌዳ። አ ባረ ጋርያን ኡትሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taananna dendda. Taani Med'ina Godaw mishettiyaawaa be'a» yaageedda. Aa bare gaariyan utisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuykka iza, «Ane issife boos; tani GODAAS suure wozinappe qoppa ooththidayssa be7a» gides. Hessafe guye iza para-gaaren woththi ekkidi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይካ ኢዛ፥ «ኣኔ ኢሲፌ ቦስ፤ ታኒ ጎዳስ ሱሬ ዎዚናፔ ቆፓ ኦዳይሳ ቤኣ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ፓራ-ጋሬን ዎ ኤኪዲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታራ የ፤ ታኒ ጎዳስ ዋናዳ ምሸትያኮ በአ” ያግስ፤ እያ ባ ጋርያ ቦላ ኡትስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taara yedha; taani Godaas waanada mishetiyako be7a” yaagis; iya ba gaariya bolla utisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩም፣ “በል አብረን እንሂድና ለእግዚአብሔር ያለኝን ቅናት እይልኝ” አለው፤ ከዚያም በሠረገላው ይዞት ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከእኔ ጋር ሆነህ እኔ ለእግዚአብሔር ምን ያኽል ታማኝ እንደ ሆንኩ ራስህ ተመልከት” አለው፤ አብረውም እየጋለቡ ወደ ሰማርያ ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ምሳይ ነዓ እሞ እቲ ንእግዚኣብሄር ዘለኒ ቕንኣት ረአ” ድማ በሎ። ኣብ ሰረገላ ተቐሚጦም ከዓ ብሓደ ኸዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዓ ምሳይ እሞ ቅንኣተይ ንእግዚኣብሄር ርኤ፡ ድማ በለ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸኣ ኣወጥሕዎ። |