2 Kings 10:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ምስ ኣሕዋት ኣሓዝያ ንጉስ ይሁዳ ተራኸበ እሞ፡ ንስኻትኩም መን ኢኹም፧ ንሳቶም ድማ፡ ንሕና ኣሕዋት ኣሓስያ ኢና፡ ኢሎም መለሱ። ንደቂ ንጉስን ንደቂ ንግስትን ድማ ሰላም ክንብል ንወርድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩ ከይሁዳ ንጉሥ ከአካዝያስ ወንድሞች ጋር ተገናኝቶ፥ “እናንተ እነማን ናችሁ?” አለ፤ እነርሱም፥ “እኛ የይሁዳ ንጉሥ የአካዝያስ ወንድሞች ነን፤ የንጉሡንና የእቴጌዪቱን ልጆች ደኅንነት እንነግረው ዘንድ ወረድን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩ ከይሁዳ ንጉሥ ከአካዝያስ ወንድሞች ጋር ተገናኝቶ። እናንተ እነማን ናችሁ? አለ። እነርሱም። እኛ የአካዝያስ ወንድሞች ነን፤ የንጉሡንና የእቴጌይቱን ልጆች ደኅንነት ለመጠየቅ እንወርዳለን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሟቹ የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ዘመዶች መካከል ጥቂቶቹን አግኝቶ “እናንተ እነማን ናችሁ?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም “እኛ የአካዝያስ ዘመዶች ነን፤ አሁንም የንግሥት ኤልዛቤልን ልጆችና የቀሩትንም ንጉሣውያን ቤተሰብ እጅ ለመንሣት ወደ ኢይዝራኤል መሄዳችን ነው” ሲሉ መለሱለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካትያ አካዝያሳ ዳቦቱዋና ጋከቴዳ። ኢ፥ “ህንተንቱ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ኑን አካዝያሳ ዳቦቱዋ፤ ኑን ካትያ ዛራቱዋነ ካታት ኤልዛቤል ናናነ ሳሮታናዉ ቤቶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa kaatiyaa Akaaziyaasa dabbotuwaanna gaketteedda. I, «Hinttenttu oonee?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Nuuni Akaaziyaasa dabbotuwaa; nuuni kaatiyaa zaratuwaanne kaatati Elzzaabeeli naanaanne sarotanaw beetto» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Akaziyaasas asho dabbotappe amardayta demmidi, «Intte oonanttee?» gi oychchides. Isttika izas, «Nuni Akaziyaasas asho dabbota; nuni kawozaso asatanne godattey nayta oychchanaas haa duge yidos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኣካዚያሳስ ኣሾ ዳቦታፔ ኣማርዳይታ ዴሚዲ፥ «ኢንቴ ኦናንቴ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ኑኒ ኣካዚያሳስ ኣሾ ዳቦታ፤ ኑኒ ካዎዛሶ ኣሳታኔ ጎዳቴይ ናይታ ኦይቻናስ ሃ ዱጌ ዪዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዋ አካዝያሳ ዳቦታራ ጋሄትድ፥ “ህንተ ኦኔ?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ኑኒ አካዝያሳ ዳቦታ፤ ካዋ ኮቻታነ ካወ ኤልዛቤል ናይታ ሳሮናዉ ቦስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawa Akaziyaasa dabbotara gahetidi, “Hinte oonee?” yaagidi oychis. Enti, “Nuuni Akaziyaasa dabbota; kawa kochatanne kawe Elzabeeli nayta sarothanaw boos” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከይሁዳ ንጉሥ ከአካዝያስ ሥጋ ዘመዶች ጥቂቶቹን አግኝቶ፣ “እናንተ እነማን ናችሁ?” ሲል ጠየቃቸው፤ እነርሱም፣ “እኛ የአካዝያስ ሥጋ ዘመዶች ነን፤ ንጉሣዊውን ቤተ ሰብና የእቴጌዪቱን ልጆች ለመጠየቅ ወደዚህ ወርደን መጥተናል” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሟቹ የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ዘመዶች መካከል ጥቂቶቹን አግኝቶ “እናንተ እነማን ናችሁ?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም “እኛ የአካዝያስ ዘመዶች ነን፤ አሁንም የንግሥት ኤልዛቤልን ልጆችና የቀሩትንም ንጉሣውያን ቤተሰብ እጅ ለመንሣት ወደ ኢይዝራኤል መሄዳችን ነው” ሲሉ መለሱለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነሕዋት ኣካዝ ንጉስ ይሁዳ ረኸቦም እሞ “ንስኻትኩም እንመን ኢኹም?” በሎም። ንሳቶም ከዓ “ንሕና ኣሕዋት ኣካዝ ኢና፤ ንደቂ ንጉስን ንደቂ ንግስትን ሰላም ክንብል ድማ ንወርድ ኣለና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሁ ነሕዋት ኣሓዝያ ንጉስ ይሁዳ ረኸቦም እሞ፡ ንስኻትኩም እንመን ኢኹም በሎም። ንሳቶም ከኣ፡ ንሕና ኣሕዋት ኣሓዝያ ኢና፡ ንደቂ ንግስትን ሰላም ክንብል ድማ ንወርድ ኣሎና፡ በሉ። |