2 Kings 10:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ድማ ንዅሎም እቶም ኣብ ይዝሬል ካብ ቤት ኣከኣብ ዝተረፉን ንዅሎም ዓበይቲ ሰቡን ስድራ ቤቱን ካህናቱን ቀተሎም፡ ክሳዕ ዘይሓድጎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም ከአክአብ ቤት በኢይዝራኤል የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ሁሉ ገደላቸው፤ ከእነርሱ አንድስ እንኳ አላስቀረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል ገደላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ኢዩ በኢይዝራኤል የሚኖሩትን ሌሎቹን የአክዓብን ዘመዶች፥ ባለሟሎቹ የነበሩትን ባለ ሥልጣኖች እንዲሁም የቅርብ ወዳጆቹንና ካህናቱን አንድም ሳይቀር ሁሉንም ገደለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኢዩ እዝራኤላን አቴዳ አካባ ዘረ፥ አ ዎልቃማ አሳቱዋ፥ አ ላገቱዋነ አ ቄሳቱ ዋ ኡባ፥ አዉ አያነ አሸናን ዎ ዉርሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Iyu Iziraa'eelan atteeda Akaaba zeretsaa, Aa wolk'k'aama asatuwaa, Aa laggetsatuwaanne Aa k'eesetuwaa ubbaa, aw ayaanne ashshenan wod'i wursseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy Akaabeso asaappe attida asaa ubbaa, gita asaa ubbaa, mata laggetanne iza qeeseta issinokka ashshontta Izra7eelen wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ኣካቤሶ ኣሳፔ ኣቲዳ ኣሳ ኡባ፥ ጊታ ኣሳ ኡባ፥ ማታ ላጌታኔ ኢዛ ቄሴታ ኢሲኖካ ኣሾንታ ኢዝራኤሌን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እዩይ እዝራኤላን አትዳ አካባ ኮቻታ፥ እያ ግታ አሳታ፥ እያ ላገታነ እያ ካህነታ ኡባ፥ እሶይካ አቶና ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Iyyuy Izra7eelan attida Akaaba kochata, iya gita asata, iya laggetanne iya kahineta ubbaa, issoyka attonna wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢዩ ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፣ ታላላቆቹን ሰዎች በሙሉ፣ የቅርብ ወዳጆቹንና ካህናቱን አንድም ሳይቀር በኢይዝራኤል ገደላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ኢዩ በኢይዝራኤል የሚኖሩትን ሌሎቹን የአክዓብን ዘመዶች፥ ባለሟሎቹ የነበሩትን ባለሥልጣኖች እንዲሁም የቅርብ ወዳጆቹንና ካህናቱን አንድም ሳይቀር ሁሉንም ገደለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ኸዓ ኣብ ኢይዝራኤል ካብ ቤት ኣክኣብ ተሪፎም ንዝነበሩ ዅሎምን ንዅሎም ዓበይቱን ፈተውቱን ካህናቱን ሓደ እኳ እንተየትረፈ ቐተሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሁ ኸኣ ኣብ ይዝርኤል ካብ ቤት ኣከኣብ ተረፎም ንዝነበሩ ዂሎምን ንብዘለው ዓበይቱን ኣመንቱን ካህናቱን ድማ፡ ሓደ እኳ ኸየትረፈ ቐተሎም። |