2 Kings 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣከኣብ ድማ ኣብ ሰማርያ ሰብዓ ኣወዳት ነበሮ። የሁ ድማ ደብዳቤታት ጽሒፉ ናብ ሰማርያ ናብ ሰማርያ ይዝርኤልን ናብ ሽማግለታትን ናብቶም ንደቂ ኣከኣብ ዘዕበዩን ሰደደሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአክአብም በሰማርያ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ ኢዩም ደብዳቤ ጽፎ፥ የአክአብን ልጆች ለሚያሳድጉ፥ ለሰማርያ አለቆችና ሽማግሌዎች ወደ ሰማርያ ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአክዓብም በሰማርያ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ ኢዩም ደብዳቤ ጻፈ፤ የአክዓብን ልጆች ለሚያሳድጉ ለሰማርያ ታላላቆችና ሽማግሌዎች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዛታቸው ሰባ የሚሆን የአክዓብ ልጆች በሰማርያ ከተማ ይኖሩ ነበር፤ ኢዩ ደብዳቤ ጽፎ የደብዳቤውን አንዳንድ ቅጂ ለከተማይቱ ገዢዎች፥ ለታወቁ የአገር ሽማግሌዎችና የአክዓብን ተወላጆች ለሚያሳድጉ ሞግዚቶች ሁሉ ላከ፤ የደብዳቤውም ቃል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካባዉ ሳማርያ ካታማን ላፑን ታሙ አቱማ ናናይ ደኢኖ። ሄዋ ድራዉ ኢዩ ዳብዳቢያ ጻፊደ፥ ሄ ካታማ ካፓቶ፥ ጭማቶነ አካባ ዘረ ድችያዋንቶ ሳማርያ ካታማ ኪቴዳ። ሄ ዳብዳቢያን እ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaabaw Samaariyaa kataman laappun tammu attuma naanay de'iino. Hewaa diraw Iyu dabddaabbiyaa s'aafiide, he katamaa kaappatoo, c'imatoonne Akaaba zeretsaa dichchiyaawanttoo Samaariyaa katamaa kiitteedda. He dabddaabbiyaan I, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Akaabes Samaariyan 70 attuma nayti deettes; hessa gishshas Iyuy dabdaabbe xaafidi Izra7eelen diza shuumetas, cimatassinne Akaabe nayta dichchizaytas kiita Samaariya yeddides. Izi yeddida kiitaza qaalay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣካቤስ ሳማሪያን 70 ኣቱማ ናይቲ ዴቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዩይ ዳብዳቤ ጻፊዲ ኢዝራኤሌን ዲዛ ሹሜታስ፥ ጪማታሲኔ ኣካቤ ናይታ ዲቺዛይታስ ኪታ ሳማሪያ ዬዲዴስ። ኢዚ ዬዲዳ ኪታዛ ቃላይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካባስ ሳማረ ካታማን ላፑን ታሙ አደ ናይት ደኦሶና። እዩይ ሳማረ ካታማ ሀላቃታስ፥ ጭማታስነ አካባ ኮቻታ ድቸይሳታስ ሀይሳዳ ያግድ ዳብዳበ ፃፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaabas Samaare kataman laapun tammu adde nayti de7oosona. Iyyuy Samaare katama halaqatas, cimatasinne Akaaba kochata dicheysatas haysada yaagidi dabdaabe xaafis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ አክዓብ በሰማርያ ሰባ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስለዚህ ኢዩ ደብዳቤ ጽፎ ለኢይዝራኤል ሹማምት፣ ለሽማግሌዎችና የአክዓብን ልጆች ለሚያሳድጉ ሞግዚቶች ወደ ሰማርያ ላከ፤ መልእክቱም እንዲህ የሚል ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዛታቸው ሰባ የሚሆን የአክዓብ ልጆች በሰማርያ ከተማ ይኖሩ ነበር፤ ኢዩ ደብዳቤ ጽፎ የደብዳቤውን አንዳንድ ቅጂ ለከተማይቱ ገዢዎች፥ ለታወቁ የአገር ሽማግሌዎችና የአክዓብን ተወላጆች ለሚያሳድጉ ሞግዚቶች ሁሉ ላከ፤ የደብዳቤውም ቃል፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ኣብ ሰማርያ ሰብዓ ኣወዳት ነበርዎ። ኢዩ ድማ ናብ ሰማርያ፥ ናብ ኣሕሉቕ ኢይዝራኤል፥ ናብቶም ዓበይትን ናብቶም መዕበይቲ ደቂ ኣክኣብን ከምዙይ ዝብል መልእኽቲ ፅሒፉ ሰደደ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣከኣብ ከኣ ኣብ ሰማርያ ሰብዓ ኣወዳት ነበረዎ። የሁ ድማ ናብ ሰማርያ፡ ናብ ሓላቑ ይዝርኤል፡ ናብቶም ዓበይትን ናብቶም መዕበይቲ ደቂ ኣከኣብን ከምዚ ዚብል ደብዳበ ጽሒፉ ሰደደ፡ |