2 Chronicles 9:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንጉስ ክትከውን ኣብ ዝፋኑ ኼቐምጠካ እተሐጐሰካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስጋና ይኹን። ኣምላኽካ ንእስራኤል ንዘለኣለም ኬጽንዖም ስለ ዘፍቀሮም፡ ስለዚ ፍትሕን ፍትሕን ኪገብር ንጉስካ ኣብ ልዕሊኦም ሸሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ንጉሥ እን​ድ​ት​ሆን በዙ​ፋኑ ላይ ያስ​ቀ​ም​ጥህ ዘንድ የወ​ደ​ደህ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቡሩክ ይሁን፤ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እስ​ራ​ኤ​ልን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ያጸ​ና​ቸው ዘንድ ወድ​ዶ​አ​ቸ​ዋ​ልና ስለ​ዚህ ፍር​ድ​ንና ጽድ​ቅን ታደ​ርግ ዘንድ በላ​ያ​ቸው አነ​ገ​ሠህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ንጉሥ እንድትሆን በዙፋኑ ላይ ያስቀምጥህ ዘንድ የወደደህ አምላክህ እግዚአብሔር ብሩክ ይሁን፤ አምላክህ እስራኤልን ለዘላለም ያጸናቸው ዘንድ ወድዶአቸዋልና ስለዚህ ፍርድና ጽድቅ ታደርግ ዘንድ በላያቸው አነገሠህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአምላክህ በጌታ ፊት ንጉሥ እንድትሆን በዙፋኑ ላይ ሊያስቀምጥህ የወደደህ አምላክህ ጌታ ብሩክ ይሁን፤ አምላክህ እስራኤልን ለዘለዓለም ሊያጸናቸው ወድዶአቸዋልና ስለዚህ ፍርድና ጽድቅ እንድታደርግ በእነርሱ ላይ አነገሠህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔናን ናሸቲደ፥ ኔና ባረ ካዉተ አራታን ኡትሴዳ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ጋላተቶ! ነ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ሲቄዳ ድራዉነ መናዉ ሎይ ኤሳናዉ ኮዮዋ ድራዉ፥ ኔን ሱረ ፕርዳነ ጽሎተ ኦና ማላ፥ እ ኔና ኡንቱንቱ ቦላ ካተዬዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenan nashettiidde, neena bare kawutetsaa araatan utisseedda Med'inaa Goday ne S'oossay galatetto! Ne Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa siik'eedda dirawunne med'inaw loytsi essanaw koyowaa diraw, neeni suure pirddaanne s'illotetsaa ootsana mala, I neena unttunttu bolla kaateyeedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nenan ufayettidi ba kawoteththa araatan utisida ne GODAY galatetto! Ne Xoossay Isra7eele asaa siiqida gishshassinne mernaas minththi essanaas koyida gishshas suure pirdaynne xilloteththi aakkana mala istta bolla nena kawoththides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔናን ኡፋዬቲዲ ባ ካዎቴ ኣራታን ኡቲሲዳ ኔ ጎዳይ ጋላቴቶ! ኔ ጾሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲቂዳ ጊሻሲኔ ሜርናስ ሚን ኤሳናስ ኮዪዳ ጊሻስ ሱሬ ፒርዳይኔ ጺሎቴ ኣካና ማላ ኢስታ ቦላ ኔና ካዎዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነናን ኡፋይትድ፥ ነና ባ ካዎተ አራታን ኡትስዳ ጎዳይ ነ ፆሳይ ጋላተቶ! ነ ፆሳይ እስራኤለ ሲቅዳ ግሾነ መርናዉ ምን ኤሳናዉ ኮይዳ ግሾ ኔኒ ሱረ ፕርዳነ ፅሎተ ኦና መላ እ ነና ኤንታ ቦላ ካዎ ኦስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nenan ufaytidi, nena ba kawotetha araatan utisida Goday ne Xoossay galatetto! Ne Xoossay Isra7eele siiqida gishonne merinaw minthi essanaw koyida gisho neeni suure pirdaanne xillotethaa oothana mela I nena enta bolla kawo oothis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ንጉሥ ሆነህ እንድትገዛ፣ በአንተ ደስ የተሰኘውና በዙፋኑ ላይ ያስቀመጠህ አምላክህ እግዚአብሔር ቡሩክ ይሁን፤ አምላክህ ለእስራኤል ካለው ፍቅርና ለዘላለም ሊያጸናቸው ካለው ፍላጎት የተነሣ፣ ፍትሕና ጽድቅ እንዲሰፍን ታደርግ ዘንድ አንተን በላያቸው ላይ አንግሦሃልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሆነህ በእርሱ ስም ትገዛ ዘንድ አንተን መርጦ የእስራኤል ንጉሥ ለማድረግ መልካም ፈቃዱ ስለ ሆነ አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን! በፍቅሩም እስራኤል ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር ስለ ፈለገ ሕግና ፍትሕ ጸንቶ እንዲኖር ታደርግ ዘንድ አንተን መርጦ ንጉሥ አድርጎሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ብስሙ ኽትገዝእ ኣብ ዙፋን እስራኤል ዘቐመጠካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ቡሩኽ ይኹን። ኣምላኽካ ንእስራኤል ንዘለኣለም ከበርትዖ ስለ ዝደለየ፥ ፍርድን ፅድቅን ምእንቲ ክትገብር፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ እስራኤል ኣንገሰካ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንጉስ ክትከውን ኣብ ዝፈኣኑ ኬቐምጠካ ዝፈተወካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብሩኽ ይኹን። ኣምላኽካ ንእስራኤል ንዘላለም ኬቚሞ ስለ ዝፈተዎ፡ ፍርድን ጽድቅን ምእንቲ ኸተውጽእ፡ ኣብ ልዕሊኦም ንጉስ ክትከውን ሸመካ።