2 Chronicles 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምግቢ መኣዱን ኮፍ መበሊ ገላዉኡን ኣገልግሎት ገላውኡን ክዳውንቶምን ከኣ። ኣገልገልቱን ኣከዳድናኦምን እውን፤ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዝደየበሉ ዓቐቡ ድማ፤ ድሕሪ ደጊም መንፈስ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማዕዱንም መብል፥ የብላቴኖቹንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም ሥርዐት፥ አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም፥ አለባበሳቸውንም፥ በእግዚአብሔርም ቤት የሚያሳርገውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ ተደነቀች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የብላቴኖቹንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም አሠራር አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም አለባበሳቸውንም በእግዚአብሔርም ቤት የሚያሳርገውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ መንፈስ አልቀረላትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማዕዱንም መብል፥ የሹማምንቱንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም አሠራር አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም አለባበሳቸውንም፥ በጌታም ቤት የሚያሳርገውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ እጅግ ተደነቀች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ማዳን ሺቅያ ቁማ፥ አ ኦሳንቻቱ ኡትያ ኡተ፥ አ ካልያዋንቱ ኦያ ኦሱዋነ ማይያ ማዩዋ፥ አ ኤሳ ትግያዋንቱ ማይያ ማዩዋነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን እ ጹግያ ያርሹዋ በኤዳ ዎደ፥ እ ዎዛናይ ጋገቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa maaddan shiik'iyaa k'umaa, Aa oosanchchatuu uttiyaa utetsaa, Aa kaaliyaawanttu ootsiyaa oosuwaanne mayiyaa mayuwaa, Aa eessaa tigiyaawanttu mayiyaa mayuwaanne Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan I s'uuggiyaa yarshshuwaa be'eedda wode, I wozanay gagetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | iza maaddan shiiqiza qumaa, iza shuumeti uttiza uteththaa, iza ashkarati ooththiza oosonne may7iza may7oza, iza ushshu tigizayti may7iza may7ozanne GODAA keeththan izi xuuggiza yarshoza be7ada keeha malalettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ማዳን ሺቂዛ ቁማ፥ ኢዛ ሹሜቲ ኡቲዛ ኡቴ፥ ኢዛ ኣሽካራቲ ኦዛ ኦሶኔ ማይኢዛ ማይኦዛ፥ ኢዛ ኡሹ ቲጊዛይቲ ማይኢዛ ማይኦዛኔ ጎዳ ኬን ኢዚ ጹጊዛ ያርሾዛ ቤኣዳ ኬሃ ማላሌታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ጋይታን ሺቅያ ካ፥ እያ ሞርናት ኡትያ ኡተ፥ እያ ኦሳንቾት ኦያ ኦሱዋነ ማእያ ማኡዋ፥ እያ ኡሻ ትግያ አሳት ማእያ ማኡዋነ ጎዳ ኬን እ ያርሽያ ፁሳ ያርሹዋ በእዳ ዎደ እ ዎዛናይ ዳሮ ማላለትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iya gaytan shiiqiya kathaa, iya moorinnati uttiya utethaa, iya oosanchoti oothiya oosuwanne ma7iya ma7uwa, iya ushsha tigiya asati ma7iya ma7uwanne Godaa keethan I yarshiya xuussa yarshuwa be7ida wode I wozanay daro malaaletis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በገበታው ላይ የሚቀርበውን መብል፣ የሹማምቱን አቀማመጥ፣ አስተናባሪዎቹንና አለባበሳቸውን፣ ጠጅ አሳላፊዎቹንና አለባበሳቸውን እንዲሁም በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያቀረባቸውን የሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ባየች ጊዜ እጅግ ተደነቀች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰሎሞን ገበታ ላይ የሚቀርበውን የምግብ ዐይነት፥ የመኳንንቱ አቀማመጥ፥ የቤተ መንግሥቱን ሠራተኞች የሥራ አደረጃጀት፥ የመጠጥ አሳላፊዎቹ የደንብ ልብስ ዐይነት፥ በግብዣ ጊዜ የሚያገለግሉትን አሳላፊዎችና በቤተ መቅደስም የሚያቀርባቸውን መሥዋዕቶች ሁሉ ተመለከተች፤ በዚህም ሁሉ የተሰማት አድናቆት ከጠበቀችው በላይ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መብልዕ ማእዱን፥ ኣቀማምጣ ሹመኛታቱን ኣቀዋውማ ኣገልገልቱን ኣከዳድናኦምን፥ ኣሰለፍቲ ወይኑን ኣከዳድናኦምን፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘዕርጎ መስዋዕትን ምስ ረአየት፥ ውኖኣ ተመሰጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንግስቲ ሳባ ድማ ጥበብ ሰሎሞንን እታ ዝሰርሓ ቤትን መብልዕ መኣዱን ኣቀማምጣ ገላዉኡን ኣቓውማ ኣገልገልቱን ኣኻዳድናኦምን ኣሰለፍቱን ኣኻዳድናኦምን ነቲ ናብ ቤት እግዘኣብሄር ዚድይበሉ መሳልልን ምስ ረኣየት፡ ውኖኣ ተመሰጠ። |