2 Chronicles 9:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሩባ ኽሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ዶብ ግብጽን ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነገስታት ኣመሓዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኤፍራጥስም ወንዝ ጀምሮ እስከ ፍልስጥኤም ምድርና እስከ ግብፅ ዳርቻ ድረስ ባሉ ነገሥታት ሁሉ ላይ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኤፍራጥስም ወንዝ ጀምሮ እስከ ፍልስጥኤም ምድርና እስከ ግብጽ ዳርቻ ድረስ ባሉ ነገሥታት ሁሉ ላይ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኤፍራጥስም ወንዝ ጀምሮ እስከ ፍልስጥኤም ምድርና እስከ ግብጽ ዳርቻ ድረስ ባሉ ነገሥታት ሁሉ ላይ ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ዶሚደ፥ ፕልስጼማ ጋድያነ ግብጼ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ካተቱዋ ኡባ ሞዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Efiraas'iisa Shaafaappe doommiide, Piliss's'eema gadiyanne Gibs'e zawaa gakkanaw de'iyaa kaatetuwaa ubbaa mooddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney Efiraaxise Shaafappe doommidi Filisxeeme biittanne Gibxe zawa gakkanaas de7iza kawota ubbaa haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ፊሊስጼሜ ቢታኔ ጊብጼ ዛዋ ጋካናስ ዴኢዛ ካዎታ ኡባ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ዶምድ፥ ፍልስፄመ ቢታነ ግብፀ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ካዎታ ኡባ ሃርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Efraxiisa shaafape doomidi, Filisxeeme biittanne Gibxe zawa gakanaw de7iya kawota ubbaa haaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ከኤፍራጥስ ወንዝ እስከ ፍልስጥኤም ምድርና እስከ ግብፅ ዳርቻ ድረስ ባሉት ነገሥታት ሁሉ ላይ ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ፍልስጥኤም ምድርና እስከ ግብጽ ግዛት ዳርቻ ድረስ ያሉትን ነገሥታት ሁሉ ያስገብር ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሩባ ኤፍራጥስ ጀሚሩ ኽሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ወሰን ግብፅን ኣብ ልዕሊ ዘለዉ ዅሎም ነገስታት ይገዝእ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነገስታት ካብቲ ርባ ጀሚሩ ኽሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ዶብ ግብጽን ይገዝእ ነበረ። |