2 Chronicles 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ኣርባዕተ ሽሕ ኣግማል ኣፍራስን ሰረገላታትን፡ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበሮ። ኣብ ከተማታት ውግእን ምስ ንጉስን ኣብ የሩሳሌም ዓደቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ለሰረገሎች አራት ሺህ እንስት ፈረሶችና ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት፤ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡ ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ለፈረሶችና ለሰረገሎች አራት ሺህ ጋጥ፥ አሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም ለፈረሶችና ለሰረገሎች አራት ሺህ ጋጥ፥ ዐሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞናዉ ፓራቶነ ጋረቶ 4,000 ጋጻታይ ደኤ፤ ቃይ 12,000 ፓራቱ አዉ ደኢኖ። ሶሎሞነ ሄዋንታ ፓራ ጋረቱዋ ካታማቱዋንነ ባረናና የሩሳላመን ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomonaw paratoonne gaaretoo 4,000 gaas'aatay de'ee; k'ay 12,000 paratuu aw de'iino. Solomone hewantta paraa gaaretuwaa katamatuwaaninne barenana Yerusaalamen wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomoone paratassinne gaaretas 4,000 gaaxatay dees; qasse 12,000 parati izas deettes. Solomooney he para-gaareta katamataninne banara Yerusalaamen woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔ ፓራታሲኔ ጋሬታስ 4,000 ጋጻታይ ዴስ፤ ቃሴ 12,000 ፓራቲ ኢዛስ ዴቴስ። ሶሎሞኔይ ሄ ፓራ-ጋሬታ ካታማታኒኔ ባናራ ዬሩሳላሜን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነ ፓራታስነ ጋረታስ ኦይዱ ሙኩሉ ዛዳሎት ደኤስ፤ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ፓራ አሳት ደኦሶና። ሶሎሞነይ ሄሳታ ዱማ ዱማ ካታማታንነ የሩሳላመን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomone paratasinne gaaretas oyddu mukulu zadaloti de7ees; tammanne nam7u mukulu para asati de7oosona. Solomoney hessata dumma dumma katamataninne Yerusalaamen wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን አራት ሺሕ የፈረሶችና የሠረገሎች ጋጥ ነበረው፤ እንዲሁም በሚኖርበት በኢየሩሳሌምና በሰረገላ ከተሞች ዐሥራ ሁለት ሺሕ ፈረሶች ነበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሰሎሞን ለሠረገሎቹና ለፈረሶቹ አራት ሺህ ጋጣዎች፥ እንዲሁም ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት፤ ከእነርሱም ከፊሉን በኢየሩሳሌም፥ የቀሩትም ደግሞ በሌሎች ልዩ ልዩ ከተሞች ተመድበው እንዲኖሩ አደረገ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ኣርባዕተ ሽሕ ስፍራ ኣፍራስን ሰረገላታትን ኣስርሐ፤ ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ፈረሰኛታትውን ነበርዎ። ንገሊኣቶም ምስኡ ኣብ ኢየሩሳሌም፥ ንገሊኣቶም ድማ ኣብቲ ሰረገላታት ዝቕመጥዎ ኸተማታት ኣቐመጦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ኣርባዕተ ሽሕ ስፍራ ኣፍራስን ሰረገላታትን ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበርዎ፡ ነዚኣቶም ከኣ ኣብ ከተማታት ሰረገላን ኣብ የሩሳሌም ምስ ንጉስን ኣቐመጦም። |