2 Chronicles 9:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ኣርባዕተ ሽሕ ኣግማል ኣፍራስን ሰረገላታትን፡ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበሮ። ኣብ ከተማታት ውግእን ምስ ንጉስን ኣብ የሩሳሌም ዓደቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰሎ​ሞ​ንም ለሰ​ረ​ገ​ሎች አራት ሺህ እን​ስት ፈረ​ሶ​ችና ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረ​ሰ​ኞች ነበ​ሩት፤ በሰ​ረ​ገ​ሎ​ችም ከተ​ሞች፥ ከን​ጉሡ ጋር በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አኖ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም ለፈረሶችና ለሰረገሎች አራት ሺህ ጋጥ፥ አሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞንም ለፈረሶችና ለሰረገሎች አራት ሺህ ጋጥ፥ ዐሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞናዉ ፓራቶነ ጋረቶ 4,000 ጋጻታይ ደኤ፤ ቃይ 12,000 ፓራቱ አዉ ደኢኖ። ሶሎሞነ ሄዋንታ ፓራ ጋረቱዋ ካታማቱዋንነ ባረናና የሩሳላመን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomonaw paratoonne gaaretoo 4,000 gaas'aatay de'ee; k'ay 12,000 paratuu aw de'iino. Solomone hewantta paraa gaaretuwaa katamatuwaaninne barenana Yerusaalamen wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomoone paratassinne gaaretas 4,000 gaaxatay dees; qasse 12,000 parati izas deettes. Solomooney he para-gaareta katamataninne banara Yerusalaamen woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔ ፓራታሲኔ ጋሬታስ 4,000 ጋጻታይ ዴስ፤ ቃሴ 12,000 ፓራቲ ኢዛስ ዴቴስ። ሶሎሞኔይ ሄ ፓራ-ጋሬታ ካታማታኒኔ ባናራ ዬሩሳላሜን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነ ፓራታስነ ጋረታስ ኦይዱ ሙኩሉ ዛዳሎት ደኤስ፤ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ፓራ አሳት ደኦሶና። ሶሎሞነይ ሄሳታ ዱማ ዱማ ካታማታንነ የሩሳላመን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomone paratasinne gaaretas oyddu mukulu zadaloti de7ees; tammanne nam7u mukulu para asati de7oosona. Solomoney hessata dumma dumma katamataninne Yerusalaamen wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞን አራት ሺሕ የፈረሶችና የሠረገሎች ጋጥ ነበረው፤ እንዲሁም በሚኖርበት በኢየሩሳሌምና በሰረገላ ከተሞች ዐሥራ ሁለት ሺሕ ፈረሶች ነበሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሰሎሞን ለሠረገሎቹና ለፈረሶቹ አራት ሺህ ጋጣዎች፥ እንዲሁም ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት፤ ከእነርሱም ከፊሉን በኢየሩሳሌም፥ የቀሩትም ደግሞ በሌሎች ልዩ ልዩ ከተሞች ተመድበው እንዲኖሩ አደረገ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ኣርባዕተ ሽሕ ስፍራ ኣፍራስን ሰረገላታትን ኣስርሐ፤ ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ፈረሰኛታትውን ነበርዎ። ንገሊኣቶም ምስኡ ኣብ ኢየሩሳሌም፥ ንገሊኣቶም ድማ ኣብቲ ሰረገላታት ዝቕመጥዎ ኸተማታት ኣቐመጦም።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ኣርባዕተ ሽሕ ስፍራ ኣፍራስን ሰረገላታትን ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበርዎ፡ ነዚኣቶም ከኣ ኣብ ከተማታት ሰረገላን ኣብ የሩሳሌም ምስ ንጉስን ኣቐመጦም።