2 Chronicles 9:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፎም ድማ ዓመት ዓመት ህያባቶም የምጽኡ ነበሩ፥ ኣቓሑ ብሩርን ኣቕሑ ወርቅን ክዳውንትን፥ መትሓዚን ቀመማትን፥ ኣፍራስን በቕልን ዓመት ዓመት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም እያንዳንዱ ገጸ በረከቱን፥ የወርቅንና የብርን ዕቃ፥ ልብስንና የጦር መሣሪያን፥ ሽቱውንም፥ ፈረሶችንና በቅሎዎችን እየያዘ በየዓመቱ ያመጣ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እያንዳንዱም ገጸ በረከቱን፥ የወርቅንና የብርን ዕቃ፥ ልብስንና የጦር መሣሪያን፥ ሽቱውንም፥ ፈረሶችንና በቅሎችን እየያዘ በየዓመቱ ያመጣ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እያንዳንዱም ገጸ በረከቱን፥ የወርቅንና የብርን ዕቃ፥ ልብስንና የጦር መሣሪያን፥ ሽቶውንም፥ ፈረሶችንና በቅሎችን እየያዘ በየዓመቱ ያመጣ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላይፐ ላይን ይያ ኡባይ አዉ እማናዉ ዎርቃነ ብራ ሚሻቱዋ፥ ማዮቱዋ፥ ኦላ ሚሻቱዋነ ሳዉዋ፥ ፓራቱዋነ ባቁሎቱዋ አኪደ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laytsaappe laytsan yiyaa ubbay aw Immanaw work'k'aanne biraa miishshatuwaa, mayotuwaa, ola miishshatuwaanne sawuwaa, paratuwaanne bak'ulotuwaa akkiide yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layththan layththan yiza ubbay izas immanaas worqqanne bira miishshata, may7ota, ola miishshata, dumma dumma sawo, paratanne baqulota ekki yeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይን ላይን ዪዛ ኡባይ ኢዛስ ኢማናስ ዎርቃኔ ቢራ ሚሻታ፥ ማይኦታ፥ ኦላ ሚሻታ፥ ዱማ ዱማ ሳዎ፥ ፓራታኔ ባቁሎታ ኤኪ ዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይን ላይን እያኮ ያ ኡባይ እያዉ ዎርቃነ ብራ፥ ማኦታ፥ ኦላ ሚሸ፥ ሽቶ፥ ፓራነ ባቁሎታ እሞታ ኤሆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laythan laythan iyako yaa ubbay iyaw worqanne bira, ma7ota, ola miishe, shitto, paranne baqulota imota ehoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየዓመቱ ወደ እርሱ የሚመጡትም ሁሉ የብርና የወርቅ ዕቃ፣ የልብስ፣ የጦር መሣሪያና የቅመማ ቅመም እንደዚሁም የፈረስና የበቅሎ ገጸ በረከት ያመጡለት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እርሱም የሚመጡት ሁሉ የብርና የወርቅ፥ የልብስ፥ የጦር መሣሪያዎች፥ የሽቶ፥ የፈረሶችና የበቅሎዎች ስጦታዎችን ያመጡለት ነበር፤ ይህም በየዓመቱ የሚደረግ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ነፍሲ ወከፎም ኣቑሑ ብሩርን ኣቑሑ ወርቅን ክዳውንትን ኣፅዋርን ቀመማትን ኣፍራስን ኣባቕልን ዓመት ዓመት ገፀ በረኸት የምፅኡሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ ነፍሲ ወከፎም ገጸ በረኸቱ፡ ኣቓሑ ብሩርን ኣቓሑ ወርቅን ክዳውንትን ኣጽዋርን ቀመማትን ኣፍራስን ኣባቕልን ዓመት ንዓመት የምጽኡ ነበሩ። |