2 Chronicles 9:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መራኽብ ንጉስ ምስ ባሮት ሑራም ናብ ተርሲሽ ከደ። ኣብ ነፍሲ ወከፍ ሰለስተ ዓመት መራኽብ ተርሲሽ መጺአን ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ፒኮክን የምጽኣ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለን​ጉ​ሡም ከኪ​ራም አገ​ል​ጋ​ዮች ጋር ወደ ተር​ሴስ የሚ​ሄዱ መር​ከ​ቦች ነበ​ሩት፤ በሦ​ስት በሦ​ስት ዓመ​ትም አንድ ጊዜ የተ​ር​ሴስ መር​ከ​ቦች ወር​ቅና ብር፥ የዝ​ሆ​ንም ጥር​ስና ዝን​ጀሮ ይዘው ይመጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለንጉሡም ከኪራም ባሪያዎች ጋር ወደ ተርሴስ የሚሄዱ መርከቦች ነበሩት፤ በሦስት በሦስት ዓመትም አንድ ጊዜ የተርሴስ መርከቦች ወርቅና ብር የዘሆንም ጥርስ ዝንጀሮና ዝጕርጕር ወፍም ይዘው ይመጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለንጉሡም ከኪራም ባርያዎች ጋር ወደ ተርሴስ የሚሄዱ መርከቦች ነበሩት፤ በሦስት በሦስት ዓመትም አንድ ጊዜ የተርሴስ መርከቦች ወርቅና ብር የዝሆንም ጥርስ ዝንጀሮና ዝጉርጉር ወፍም ይዘው ይመጡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያዉ ኪራማ ማርካባቱዋና ዛልእያ ዎልቃማ ማርካባቱ አባን ደኢኖ። ሄ ማርካባቱ ዎርቃነ ብራ፥ ዳንጋርሳ አቻ፥ ቃረቱዋነ ገለሾቱዋ ጫን አኪደ፥ ሄዙ ላይፐ እት ገደ ስሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaw Kiiraama markkabatuwaanna zal"iyaa wolk'k'aama markkabatuu abbaan de'iino. He markkabatuu work'k'aanne biraa, danggarssaa achchaa, k'aaretuwaanne geleshshotuwaa c'aani akkiide, heezzu laytsaappe itti gede simmiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozas Huraame asati laggiza zal7e markabeti deettes; he markabeti worqqa, bira, danggarsa zaale, qaaretanne geleshshota caani ekkidi heedzdzu layththafe issito Tarseese simmeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዛስ ሁራሜ ኣሳቲ ላጊዛ ዛልኤ ማርካቤቲ ዴቴስ፤ ሄ ማርካቤቲ ዎርቃ፥ ቢራ፥ ዳንጋርሳ ዛሌ፥ ቃሬታኔ ጌሌሾታ ጫኒ ኤኪዲ ሄ ላይፌ ኢሲቶ ታርሴሴ ሲሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዋስ ክራማ አሳት ላግያ ዛልኤ ማርካበታ ደኦሶና። ሄ ማርካበት ዎርቃነ ብራ፥ ዳንጋርሳ ዛለ፥ ቃረታነ ገለሾታ ጫንድ ሄ ላይፈ እስ ቶሆ ኤሆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawas Kiraama asati laagiya zal7e markabeta de7oosona. He markabeti worqanne bira, dangarsa zaale, qaaretanne geleshshota caanidi heedzu laythafe issi toho ehoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ በኪራም ሰዎች የሚነዱ የንግድ መርከቦች ነበሩት፤ እነዚህም በየሦስት ዓመቱ አንድ ጊዜ ወርቅ፣ ብር፣ የዝሆን ጥርስ፣ ጦጣዎችና ዝንጀሮዎች እየያዙ ይመለሱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞንም በኪራም አገልጋዮች አማካይነት ወደ ተርሴስ የሚጓዙ መርከቦች ነበሩት፤ እነርሱም በየሦስት ዓመቱ ወርቅን፥ ብርን፥ የዝሆን ጥርስን፥ ጦጣዎችንና ዝንጀሮዎችን ያመጡለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሰሎሞን ምስ ሓሻኽር ኪራም ናብ ተርሴስ ዝኸዳ መራኽብ ነበራኦ፤ ንሳተን ከዓ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ኣዕዋፍን ተፅዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመት ሓደሻዕ ይመፃ ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስሲ ምስ ገላዉ ሑራም ናብ ተርሲስ ዚኸዳ መራኽብ ነበራኦ እሞ፡ እተን መራኽብ ተርሲስ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ኣዕዋፍን ተጽዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመት ሓንሳእ ይመጻ ነበራ።