2 Chronicles 9:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካብ ኦፊር ወርቂ ዘምጽኡ ባሮት ሑራምን ባሮት ሰሎሞንን ድማ ኣእዋም ኣሉምን ክቡር ኣእማንን ኣምጽኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኪ​ራም አገ​ል​ጋ​ዮ​ችና የሰ​ሎ​ሞን አገ​ል​ጋ​ዮ​ችም ከሴ​ፌር ለሰ​ሎ​ሞን ወርቅ አመጡ፤ የሰ​ን​ደል እን​ጨ​ትና የከ​በረ ዕን​ቍም ደግሞ አመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኦፊርም ወርቅ ያመጡ የኪራም ባሪያዎችና የሰሎሞን ባሪያዎች የሰንደል እንጨትና የከበረ ዕንቍ ደግሞ አመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከኦፊርም ወርቅ ያመጡ የኪራም ባርያዎችና የሰሎሞን ባርያዎች የሰንደል እንጨትና የከበረ ዕንቁ ደግሞ አመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year (ኦፊራፐ ዎርቃ አሄዳ፥ ኪራማ አሳቱነ ሶሎሞነ አሳቱ ያፐካ ሳንዳለ ግያ ምነ አልኦ ሹቻ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) (Ofiirappe work'k'aa aheedda, Kiiraama asatuunne Solomone asatuu yaappekka sanddale giyaa mitsaanne al"o shuchchaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Huraame asatinne Solomoone asati Ofireppe worqqa, sanddale miththinne al7o shuchchata ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሁራሜ ኣሳቲኔ ሶሎሞኔ ኣሳቲ ኦፊሬፔ ዎርቃ፥ ሳንዳሌ ሚኔ ኣልኦ ሹቻታ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ኦፍራፐ ዎርቃ ኤህዳ ክራማነ ሶሎሞነ አሳት ያፐ ሰንዳለ ምነ አልኦ ሹቹ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Ofirape worqa ehida Kiraamanne Solomone asati yaape sandale mithinne al7o shuchu ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኪራም ሰዎችና የሰሎሞን ሰዎች ወርቅ ከኦፊር እንደዚሁም ሰንደልና የከበሩ ድንጋዮች አመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከኦፊር ወርቅ ያመጡ የንጉሥ ኪራምና የንጉሥ ሰሎሞን ሰዎች ከዚያው ከኦፊር የሰንደል እንጨትና ዕንቊ ለሰሎሞን አምጥተውለት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካብ ኦፊር ወርቂ ዘምፅኡ ሓሻኽር ኪራምን ሓሻኽር ሰሎሞንን፥ ዕንፀይቲ ሰንደልን ክቡር ዕንቊን ከዓ የምፅኡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካብ ኦፊር ወርቂ ዘምጽኡ ገላዉ ሑራምን ገላዉ ሰሎሞንን፡ ዕጨይቲ ሰንደልን ክቡር ኣእማንን ከኣ የምጽኡ ነበሩ።