2 Chronicles 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንግስቲ ሳባ ድማ ወረ ሰሎሞን ምስ ሰምዐት፡ ኣብ የሩሳሌም ብኸቢድ ሕቶታት ክትፍትኖ መጸት፡ ብብዙሕ ህዝቢ፡ ብብዝሒ ቀመማትን ወርቅን ብብዝሒን ክቡር ኣእማንን ዝጸዓና ኣግማል። ምስ መጸት ድማ፤ ንሰሎሞን ብዛዕባ እቲ ኣብ ልባ ዝነበረ ኩሉ ተዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሳ​ባም ንግ​ሥት የሰ​ሎ​ሞ​ንን ዝና በሰ​ማች ጊዜ በግ​መ​ሎች ላይ ሽቱና ብዙ ወርቅ፥ የከ​በ​ረም ዕንቍ አስ​ጭና ከታ​ላቅ ጓዝ ጋር ሰሎ​ሞ​ንን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በእ​ን​ቆ​ቅ​ልሽ ትፈ​ት​ነው ዘንድ መጣች፤ ወደ ሰሎ​ሞ​ንም በገ​ባች ጊዜ በል​ብዋ ያለ​ውን ሁሉ አጫ​ወ​ተ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሳባም ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ በግመሎች ላይ ሽቱና ብዙ ወርቅ የከበረም ዕንቍ አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ሰሎሞንን በኢየሩሳሌም በእንቆቅልሽ ትፈትነው ዘንድ መጣች፤ ወደ ሰሎሞንም በገባች ጊዜ በልብዋ ያለውን ሁሉ አጫወተችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሳባም ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ በግመሎች ላይ ሽቶና ብዙ ወርቅ የከበረም ዕንቁ አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ሰሎሞንን በኢየሩሳሌም በእንቆቅልሽ ልትፈትነው መጣች፤ ወደ ሰሎሞንም በገባች ጊዜ በልብዋ ያለውን ሁሉ አጫወተችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳባ ካታታ ሶሎሞነ ዋርያ ስሳደ፥ ዴጾ ኦሻቱዋ አካደ፥ አ ፓጫናዉ ደንዳዱ። ደንዳደ ሳዉዋ፥ ሎይ ዳሮ ዎርቃነ አልኦ ሹቻ ጫነቴዳ ዳሮ ጋሎቱዋ ጩጉዋና ሎይ ዳሮ አጃባና የሩሳላመ ጋካደ፥ ሶሎሞነ ስን አአዱ። ባረ ዎዛናን ደእያዋ ኡባ ሶሎሞናዉ ኦዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saaba kaatata Solomone waariyaa sisaade, dees'o ooshatuwaa akkaade, Aa paac'c'anaw denddaddu. Denddade sawuwaa, loytsi daro work'k'aanne al"o shuchchaa c'aaneteedda daro gaalotuwaa c'uguwaana loytsi daro ajabaana Yerusaalame gakkaade, Solomone sintsa aad'd'aadu. Bare wozanaan de'iyaawaa ubbaa Solomonaw odaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saaba kawoya Solomoone goobateththaa siyada, deexo oyshata ekkada iza paaccanaas sawo, keehi daro worqqanne al7o shuchchata gaamellatan caanada daro azhabara Yerusalaame gakkada Solomoone sinth aadhdhadus. Histtada ba wozinan dizayssa ubbaa Solomoones yootadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳባ ካዎያ ሶሎሞኔ ጎባቴ ሲያዳ፥ ዴጾ ኦይሻታ ኤካዳ ኢዛ ፓጫናስ ሳዎ፥ ኬሂ ዳሮ ዎርቃኔ ኣልኦ ሹቻታ ጋሜላታን ጫናዳ ዳሮ ኣዣባራ ዬሩሳላሜ ጋካዳ ሶሎሞኔ ሲን ኣዱስ። ሂስታዳ ባ ዎዚናን ዲዛይሳ ኡባ ሶሎሞኔስ ዮታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳባ ካውያ ሶሎሞነ ዎርያ ስአዳ፥ ሰመንከን እያ ፓጫናዉ ሳዎ፥ ዳሮ ዎርቃነ አልኦ ሹቹ ጫነትዳ ዳሮ ግማለራ፥ ዳሮ አዣባን የሩሳላመ ባሱ። ባ ዎዛናን ደእያባ ኡባ ሶሎሞነስ ኦዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saaba kawiya Solomone woriya si7ada, sedhemenken iya paacanaw sawo, daro worqanne al7o shuchu caanetida daro gimalera, daro azhaban Yerusalaame basu. Ba wozanan de7iyaba ubbaa Solomones odasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሳባ ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ፣ አስቸጋሪ በሆኑ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች። ቅመማ ቅመም፣ እጅግ ብዙ ወርቅና የከበሩ ድንጋዮችን በግመሎች አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ደረሰች፤ ወደ ሰሎሞንም ቀርባ በልቧ ያለውን ሁሉ አጫወተችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንግሥተ ሳባ ስለ ሰሎሞን የሚነገረውን አስደናቂ ጥበብ ሁሉ ሰማች፤ ስለዚህ አስቸጋሪ በሆኑ የእንቆቅልሽ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች፤ ወደ ኢየሩሳሌም ስትመጣም ብዙ የክብር አጃቢዎችን አስከትላ ሽቶ፥ የከበሩ ዕንቆችና እጅግ የበዛ ወርቅ በግመሎች አስጭና ነበር፤ ከሰሎሞንም ጋር በተገናኘች ጊዜ በሐሳብዋ የነበረውን ጥያቄ ሁሉ አቀረበችለት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንግስተ ሳባ ዝና ሰሎሞን ምስ ሰምዐት፥ ብሕንቅሕንቅሊተይ ክትፍትኖ፥ ብዙሕ ሽቱን ብዙሕ ወርቅን ክቡር ኣእማንን ዝተፅዓና ኣግማል ሒዛ ናብ ኢየሩሳሌም መፀት። ናብ ሰሎሞን ምስ ኣተወት ድማ፥ ኣብ ልባ ዝነበረ ዅሉ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ንግስቲ ሳባ ድማ ወረ ሰሎሞን ምስ ሰምዔት፡ ንሰሎሞን ብሕንቅሕንቅሊቶይ ክትፍትኖ፡ኣዝዩ ብዙሕ ጒዕዞን ቀመማትን ብዙሕ ወርቅን ክቡር ኣእማንን ዝጾራ ኣግማል ሒዛ ናብ የሩሳሌም መጸት። ናብ ሰሎሞን ምስ ኣተወት ድማ፡ ኣብ ልባ ዝነበረ ዂሉ ኣዛረበቶ።