2 Chronicles 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዓላትን ኵለን እተን ሰሎሞን ዝነበራ መኽዘን ከተማታትን ኵለን ከተማታት ውግእን ከተማታት ፈረሰኛታትን ኵለን እተን ሰሎሞን ኣብ የሩሳሌምን ኣብ ሊባኖስን ኣብ ብዘላ ምድሪ ግዝኣቱን ኪሃንጾም ዝደለየ ዅለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባዕላትንም፥ ለሰሎሞንም የነበሩትን የዕቃ ቤት ከተሞች ሁሉ፥ የሰረገላውንም ከተሞች ሁሉ፥ የፈረሰኞችንም ከተሞች፥ በኢየሩሳሌምም፥ በሊባኖስም፥ በመንግሥቱም ምድር ሁሉ ሰሎሞን ይሠራ ዘንድ የወደደውን ሁሉ ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባዕላትንም፥ ለሰሎሞንም የነበሩትን የዕቃ ቤት ከተሞች ሁሉ፥ የሰረገላውንም ከተሞች ሁሉ፥ የፈረሰኞችንም ከተሞች፥ በኢየሩሳሌምም በሊባኖስም በመንግሥቱም ምድር ሁሉ ሰሎሞን ይሠራ ዘንድ የወደደውን ሁሉ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባዓላትንም፥ ለሰሎሞንም የነበሩትን ለግምጃ ቤት የሚያገለግሉ ከተሞች ሁሉ፥ የሠረገላውንም ከተሞች ሁሉ፥ የፈረሰኞችንም ከተሞች፥ በኢየሩሳሌምም በሊባኖስም በመንግሥቱም ምድር ሁሉ ሰሎሞን ለመሥራት የፈለገውን ሁሉ ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባእላታ ካታማ፥ ሻሉዋ ምንጅያ ካታማቱዋ ኡባ፥ ባረ ፓራቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ዎያ ካታማቱዋ ኡባነ እ ኬጻናዉ አሞቴዳ ኡባ የሩሳላመን ልባኖሳንነ ባረ ሞድያ ቢታ ኡባን ኬጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baa'ilaata katamaa, shaluwaa minjjiyaa katamatuwaa ubbaa, bare paratuwaanne paraa gaaretuwaa wotsiyaa katamatuwaa ubbaanne I kees's'anaw amotteedda ubbaa Yerusaalamen Libaanoosaninne bare mooddiyaa biittaa ubbaan kees's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba7alaate katama, miish minjjiza katamata ubbaa, ba paratanne para-gaareta woththiza katamata ubbaanne izi keexxanaas amottida ubbaa Yerusalaamen, Libaanooseninne ba haariza biitta ubbaan keexxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባኣላቴ ካታማ፥ ሚሽ ሚንጂዛ ካታማታ ኡባ፥ ባ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ዎዛ ካታማታ ኡባኔ ኢዚ ኬጻናስ ኣሞቲዳ ኡባ ዬሩሳላሜን፥ ሊባኖሴኒኔ ባ ሃሪዛ ቢታ ኡባን ኬጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባላታ ካታማ፥ ቡቁራ ምንጅያ ካታማታ ኡባ፥ ባ ፓራታነ ፓራ ጋረታ ዎያ ካታማታ ኡባነ እ ኬፃናዉ አሞትዳ ኡባ የሩሳላመን፥ ልባኖሰንነ ባ ሃርያ ቢታ ኡባን ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balata katamaa, buqura minjiya katamata ubbaa, ba paratanne para gaareta wothiya katamata ubbaanne I keexanaw amotida ubbaa Yerusalaamen, Libaanoseninne ba haariya biitta ubban keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ባዕላትንና የዕቃ ቤት ከተሞቹን ሁሉ፣ ሠረገሎችና ፈረሶች የሚኖሩባቸውን ከተሞች ሁሉ፣ በአጠቃላይ በኢየሩሳሌም፣ በሊባኖስና በግዛቱ ሁሉ ለመሥራት የፈለጋቸውን ነገሮች ሁሉ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባዕላት ከተማ፥ ስንቅና ትጥቅ የሚያስቀምጥባቸው ከተሞች ሁሉ፥ ፈረሶችና ሠረገሎች የሚኖሩባቸው ከተሞች፤ በዚህም ዐይነት ሰሎሞን በኢየሩሳሌም፥ በሊባኖስና በእርሱ አስተዳደር ባለው ግዛት በሙሉ ሊሠራ ያቀዳቸውን የግንባታ ሥራዎች ሁሉ ፈጸመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኸተማ በዓላትን ንዅለን እተን ናይ ሰሎሞን ቤተ መዛግብቲ ዝነበራ ኸተማታትን፥ ኵለን ከተማታት ሰረገላታቱን ከተማታት ፈረሰኛታቱን፥ ከም ድሌቱ ገይሩ ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣብ ሊባኖስን ኣብ ኵሉ ሃገር ግዝኣቱን ክሰርሖ ዝደለዮ ሰርሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንበዓላትን ንሰሎሞን ዝነበራኦ ዂለን ከተማታት መዛግብትን ኲለን ከተማታት ሰረገላታቱን ከተማታት ፈረሰኛታቱን ኲለን እተን ሰሎሞን ኣብ የሩሳሌም ኣብ ሊባኖስን ኣብ ብዘላ ሃገር ግዝኣቱን ከም ባህጉ ኺሰርሕ ኢሉ ዝደለዮ ገይሩ ሰርሔን። |