2 Chronicles 8:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሑራም ድማ ብኢድ እቶም ብዛዕባ ባሕሪ ዚፈልጡ ገላዉኡን ገላዉኡን መራኽብ ሰደደሉ። ምስ ባሮት ሰሎሞን ድማ ናብ ኦፊር ከዱ፡ ካብኡ ድማ ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን መክሊት ወርቂ ወሲዶም ናብ ንጉስ ሰሎሞን ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪራምም መርከቦችንና የባሕርን ነገር የሚያውቁትን መርከበኞች በአገልጋዮቹ እጅ ላከለት፤ እነርሱም ከሰሎሞን አገልጋዮች ጋር ወደ ሴፌር መጡ፤ ከዚያም አራት መቶ አምሳ መክሊት ወርቅ ወስደው ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን አመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪራምም መርከቦችንና የባሕርን ነገር የሚያውቁትን መርከበኞች በባሪያዎቹ እጅ ሰደደለት፤ እነርሱም ከሰሎሞን ባሪያዎች ጋር ወደ ኦፊር መጡ፥ ከዚያም አራት መቶ አምሳ መክሊት ወርቅ ወስደው ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን አመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኪራምም መርከቦችንና የባሕርን ነገር የሚያውቁትን መርከበኞች በባርያዎቹ እጅ ላከለት፤ እነርሱም ከሰሎሞን ባርያዎች ጋር ወደ ኦፊር መጡ፥ ከዚያም አራት መቶ ኀምሳ መክሊት ወርቅ ወስደው ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን አመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ኪራም ማርካበቱዋነ ማርካብያ ላጉዋን ሎሄዳ ባረ አሳቱዋ ሶሎሞናዉ የዴዳ፤ ኡንቱንቱ ሶሎሞነ አሳቱዋና እትፐ ኦፊራ ጋድያ ቤድኖ፤ ያፐ ታማነ እቼሹ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ዎርቃ ካትያ ሶሎሞናዉ አኪደ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa Kiiraami markkabetuwaanne markkabiyaa laaguwaan looheedda bare asatuwaa Solomonaw yeddeedda; unttunttu Solomone asatuwaanna ittippe Ofiira gadiyaa beeddino; yaappe tammanne ichcheshu sha"a kiilo giraame dees'iyaa work'k'aa Kaatiyaa Solomonaw akkiide yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Huraamey markabetanne markabe laagon loohida ba asata Solomoones yeddides; histtiin istti Solomoone asatara issife Ofire biitta biidi heeppe 15,000 kilo giraame gidiza worqqa kawo Solomoones ekki yida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሁራሜይ ማርካቤታኔ ማርካቤ ላጎን ሎሂዳ ባ ኣሳታ ሶሎሞኔስ ዬዲዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ሶሎሞኔ ኣሳታራ ኢሲፌ ኦፊሬ ቢታ ቢዲ ሄፔ 15,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ዎርቃ ካዎ ሶሎሞኔስ ኤኪ ዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ክራም ማርካበታነ ማርካብያ ላጎን ሎህዳ አሳታ ሶሎሞነስ የድስ። ኤንቲ ሶሎሞነ አሳታራ እስፈ ኦፍራ ቢታ ብድ ያፐ 15,000 ክሎ ግራመ ዎርቃ ካዋ ሶሎሞነስ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Kiraami markabetanne markabiya laagon loohida asata Solomones yeddis. Enti Solomone asatara issife Ofira biitta bidi yaape 15,000 kilo giraame worqaa kawa Solomones ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኪራምም ባሕሩን በሚያውቁት በራሱ መኰንኖች የሚታዘዙ መርከቦችን ላከለት፤ እነዚህም ከሰሎሞን ሰዎች ጋር በመሆን ወደ ኦፊር ተጓዙ፤ ከዚያም አራት መቶ አምሳ መክሊት ወርቅ አምጥተው ለንጉሥ ሰሎሞን ሰጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኪራም በሠለጠኑ መርከበኞች የሚነዱና በራሱ መኰንኖች የሚመሩ መርከቦችን ለሰሎሞን ልኮለት ነበር፤ እነርሱም ከሰሎሞን መኰንኖች ጋር በመሆን ወደ ኦፊር ምድር መጡ፤ ከዚያም ከዐሥራ አምስት ሺህ ኪሎ የሚበልጥ ወርቅ ለሰሎሞን ይዘውለት መጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪራም ድማ ብሓሻኽሩ ገይሩ መራኽብን ባሕረኛታት ሓሻኽርን ሰደደሉ፤ ንሳቶምውን ምስ ሓሻኽር ሰሎሞን ናብ ኦፊር ከዱ። ካብኡ ኸዓ ዓሰርተ ሓሙሽተ ሽሕ ኪሎ ግራም ወርቂ ወሲዶም ናብ ንጉስ ሰሎሞን ኣምፅኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሑራም ድማ ብገላዉኡ ገይሩ መራኽብን ባሕሪ ዚፈልጡ ገላዉን ሰደደሉ፡ ምስ ገላዉ ሰሎሞን ድማ ናብ ኦፊር ከዱ፡ ካብኡ ኸኣ ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ታለንት ወርቂ ወሲዶም ናብ ንጉስ ሰሎሞን ኣምጽእዎ። |