2 Chronicles 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ ዕዮ ሰሎሞን ድማ ክሳዕ መዓልቲ ምምስራት ቤት እግዚኣብሄርን ክሳዕ ዚውዳእን ተዳልዩ ነበረ። በዚ ኸኣ ቤት እግዚኣብሄር ፍጹም ኰነት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ መሠረቱ ከተጣለ ጀምሮ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤት እስከ ፈጸመ ድረስ ሥራው ሁሉ የተዘጋጀ ነበረ። የእግዚአብሔርም ቤት ተፈጸመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ቤት መሠረት ከተጣለ ጀምሮ እስከ ተጨረሰ ድረስ የሰሎሞን ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ነበረ። የእግዚአብሔርም ቤት ተፈጸመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም ቤት መሠረት ከተጣለ ጀምሮ እስከ ተጨረሰበት ጊዜ ድረስ የሰሎሞን ሥራ ሁሉ የተሳካ ነበረ። የጌታም ቤት ተፈጸመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ሀልቼዳ ኦሱዋ ኡባይ ኦሰቲደ ዉሬዳ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎሊ ባሰቴዳ ዎድያፐ ዶሚደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎሊ ፖለታና ጋካናዉካ ኦሱዋ ኡባይ ሎኦ ኦሰቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone halchcheedda oosuwaa ubbay oosettiide wureedda; Med'inaa Godaa Geeshsha Gollii baasetteedda wodiyaappe doommiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Gollii polettana gakkanawukka oosuwaa ubbay lo"o oosetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney halchchida ooso ubbay oosetti wurides; Xoossa Keeththaas yochchi yegettida wodeppe doommidi, polettana gakkanaas ooso ubbay lo7o oosettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ሃልቺዳ ኦሶ ኡባይ ኦሴቲ ዉሪዴስ፤ ጾሳ ኬስ ዮቺ ዬጌቲዳ ዎዴፔ ዶሚዲ፥ ፖሌታና ጋካናስ ኦሶ ኡባይ ሎኦ ኦሴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ቆፕዳ ኦሶ ኡባይ ኦሰትድ ዉርስ፤ ፆሳ ኬይ ባሰትዳ ዎድያፐ ዶምድ ፖለታና ጋካናዉ ኦሶ ኡባይ ሎኦ ኦሰትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney qopida ooso ubbay oosetidi wuris; Xoossa keethay baasetida wodiyape doomidi poletana gakanaw ooso ubbay lo77o oosetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት ከተጣለበት ዕለት አንሥቶ እስከ ፍጻሜው ድረስ ያለው የሰሎሞን ሥራ ሁሉ ተከናወነለት፤ በዚሁ ሁኔታም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ ከፍጻሜ ደረሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጊዜ የሰሎሞን የሥራ ዕቅድ ሁሉ፥ ማለትም ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት መጣል ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ ሥራው ሁሉ በተሳካ ሁኔታ ተከናወነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ኢሉ ዅሉ እቲ ሰሎሞን ዝገበሮ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ካብ ምስራት ክሳዕ ምፍፃም ተዳለወ፤ እታ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ተፈፀመት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሉ ዂሉ እቲ ዕዮ ሰሎሞን ክሳዕ እታ መዓልቲ ምስራት ቤት እግዚኣብሄርን ክሳዕ ምፍጻማን ተዳለወ። እታ ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ተፈጸመት። |