2 Chronicles 8:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ ዕዮ ሰሎሞን ድማ ክሳዕ መዓልቲ ምምስራት ቤት እግዚኣብሄርን ክሳዕ ዚውዳእን ተዳልዩ ነበረ። በዚ ኸኣ ቤት እግዚኣብሄር ፍጹም ኰነት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ መሠ​ረቱ ከተ​ጣለ ጀምሮ ሰሎ​ሞን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት እስከ ፈጸመ ድረስ ሥራው ሁሉ የተ​ዘ​ጋጀ ነበረ። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት ተፈ​ጸመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቤት መሠረት ከተጣለ ጀምሮ እስከ ተጨረሰ ድረስ የሰሎሞን ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ነበረ። የእግዚአብሔርም ቤት ተፈጸመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም ቤት መሠረት ከተጣለ ጀምሮ እስከ ተጨረሰበት ጊዜ ድረስ የሰሎሞን ሥራ ሁሉ የተሳካ ነበረ። የጌታም ቤት ተፈጸመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞነ ሀልቼዳ ኦሱዋ ኡባይ ኦሰቲደ ዉሬዳ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎሊ ባሰቴዳ ዎድያፐ ዶሚደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎሊ ፖለታና ጋካናዉካ ኦሱዋ ኡባይ ሎኦ ኦሰቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomone halchcheedda oosuwaa ubbay oosettiide wureedda; Med'inaa Godaa Geeshsha Gollii baasetteedda wodiyaappe doommiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Gollii polettana gakkanawukka oosuwaa ubbay lo"o oosetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomooney halchchida ooso ubbay oosetti wurides; Xoossa Keeththaas yochchi yegettida wodeppe doommidi, polettana gakkanaas ooso ubbay lo7o oosettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔይ ሃልቺዳ ኦሶ ኡባይ ኦሴቲ ዉሪዴስ፤ ጾሳ ኬስ ዮቺ ዬጌቲዳ ዎዴፔ ዶሚዲ፥ ፖሌታና ጋካናስ ኦሶ ኡባይ ሎኦ ኦሴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ቆፕዳ ኦሶ ኡባይ ኦሰትድ ዉርስ፤ ፆሳ ኬይ ባሰትዳ ዎድያፐ ዶምድ ፖለታና ጋካናዉ ኦሶ ኡባይ ሎኦ ኦሰትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney qopida ooso ubbay oosetidi wuris; Xoossa keethay baasetida wodiyape doomidi poletana gakanaw ooso ubbay lo77o oosetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት ከተጣለበት ዕለት አንሥቶ እስከ ፍጻሜው ድረስ ያለው የሰሎሞን ሥራ ሁሉ ተከናወነለት፤ በዚሁ ሁኔታም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ ከፍጻሜ ደረሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ የሰሎሞን የሥራ ዕቅድ ሁሉ፥ ማለትም ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሠረት መጣል ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ ሥራው ሁሉ በተሳካ ሁኔታ ተከናወነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ኢሉ ዅሉ እቲ ሰሎሞን ዝገበሮ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ካብ ምስራት ክሳዕ ምፍፃም ተዳለወ፤ እታ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ተፈፀመት።
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ኢሉ ዂሉ እቲ ዕዮ ሰሎሞን ክሳዕ እታ መዓልቲ ምስራት ቤት እግዚኣብሄርን ክሳዕ ምፍጻማን ተዳለወ። እታ ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ተፈጸመት።