2 Chronicles 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ፡ ብሰንበትን ኣብ ሰደስ ወርሕን ኣብ በዓላትን፡ ኣብ ዓመት ሰለስተ ሳዕ፡ ብበዓል ቅጫን ብበዓልን፡ ብትእዛዝ ሙሴ መስዋእቲ ይግበር። ናይ ሰሙናት፡ ከምኡ’ውን ኣብ በዓል ዳሳት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እንዳዘዘ እንደ ሥርዐታቸው በየቀኑ ሁሉ፥ በየሰንበታቱም፥ በየመባቻዎቹም፥ በየበዓላቱም፥ በየዓመቱ ሦስት ጊዜ በየቂጣው በዓልና በየሰባቱ ሱባዔ በዓል፥ በየዳሱም በዓል ቍርባን ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እንዳዘዘ እንደ ሥርዓታቸው በየቀኑ ሁሉ፥ በየሰንበታቱም፥ በየመባቻዎቹም፥ በየተወሰኑትም በዓላት፥ በየዓመቱ ሦስት ጊዜ በየቂጣው በዓልና በየሰባቱ ሱባዔ በዓል በየዳሱም በዓል ቍርባን ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እንዳዘዘ እንደ ሥርዓታቸው ዘወትር በየቀኑ፥ በየሰንበታቱም፥ በየመባቻዎቹም፥ በየተወሰኑትም በዓላት፥ በየዓመቱ ሦስት ጊዜ በየቂጣው በዓልና በየሰባቱ ሱባዔ በዓል በየዳሱም በዓል ቁርባን ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ህጊ አዛዝያዋዳን ሀቼ ሀቼስ በስያ ጹግያ ያርሹዋ ያርሼ። ሶሎሞነ ሳምባታን ሳምባታንነ አግናይ ጼርያ ዎድያን ዎድያን፥ ቃይ ላይፐ ሄዙ ገደነ ቦንችያ ባላቱዋን (እርሹ ገልቤና ኡክ ባላን፥ ሳምንታቱዋ ባላንነ ዳስያ ባላን) ጾሳዉ ያርሹዋ ያርሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse higgii azaziyaawaadan hachche hachchessi bessiyaa s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshee. Solomone Sambbatan Sambbataaninne aginay s'eeriya wodiyaan wodiyaan, k'ay laytsaappe heezzu gedenne bonchchiyaa baalatuwaan (irshshuu gelibeenna ukitsaa Baalan, Saaminttatuwaa Baalaaninne Daasiyaa Baalan) S'oossaw yarshshuwaa yarshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Yarsho gishshas azazida wogaa mala hach hach, Sambatan Sambatan, aginay doommida koyro gallassinne layththan bonchchettiza heedzdzu ba7aaletan heytikka Ukeththa Ba7aalen, Kaththa shiisho Ba7aaleninne Daase Ba7aalen GODAAS xuugettiza yarsho yarshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ያርሾ ጊሻስ ኣዛዚዳ ዎጋ ማላ ሃች ሃች፥ ሳምባታን ሳምባታን፥ ኣጊናይ ዶሚዳ ኮይሮ ጋላሲኔ ላይን ቦንቼቲዛ ሄ ባኣሌታን ሄይቲካ ኡኬ ባኣሌን፥ ካ ሺሾ ባኣሌኒኔ ዳሴ ባኣሌን ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰ ህገይ ኪተይሳዳ ጋላስ ጋላስ ፁሳ ያርሾ ያርሼስ። ሶሎሞነይ ሳምባታ ጋላሳን፥ አጌና ፄሮንነ ላይን ሄ ቶሆ ቦንቸትያ ባለታን፥ ሄስካ ኡይ ባለን፥ ሳምንታ ባለንነ ሻቃራ ባለን ጎዳስ ያርሾ ያርሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Muse higgey kiitteysada gallas gallas xuussa yarsho yarshees. Solomoney Sambaatan gallas, ageena xeeroninne laythan heedzu toho bonchetiya ba7aaletan, hessika Uytha Ba7aalen, Saaminta Ba7aaleninne Shaqara Ba7aalen Godaas yarsho yarshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ስለ መሥዋዕት አቀራረብ ባዘዘው መሠረት በእያንዳንዱ የበዓል ቀን ይኸውም በየሰንበቱ፣ በየወሩ መባቻና በሦስቱ የዓመት በዓላት ማለትም በቂጣ በዓል፣ በመከር በዓልና በዳስ በዓል ጊዜ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቀረበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ባዘዘው መሠረትም በእያንዳንዱ የበዓል ቀን ማለትም በየሰንበቱ፥ በየወሩ መባቻ፥ በየዓመቱ በሚከበሩ ሦስት በዓላት ማለትም በቂጣ በዓል፥ በመከር በዓልና በዳስ በዓል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቀርብ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ሙሴ ዝኣዘዞ ኸም ስርዓቶም በብመዓልትን በብሰናብትን በብሰርቂ ወርሕን፥ በተን ኣብ ዓመት ሓድሓደ ጊዜ ዝውዕላ ምዱባት ሰለስተ በዓላትን፥ ብበዓል ቅጫን ብበዓል ሰሙናትን ብበዓል ዳስን ይስውእ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሰሎሞን ከምቲ ትእዛዝ ሙሴ እናገበረ ብሰናብትን ብሰርቂ ወርሕን በቲ ምዱብ በዓላትን ኣብ ዓመት ሰለስተ ጊዜ፡ ማለት ብበዓል ቅጫን ብበዓል ሰሙናትን ብበዓል ዳስን፡ እቲ ነንምአዓልቲ ዚግባእ መስዋእቲ ኣብቲ ኣብ ቅድሚ ገበላ ዝሰርሖ፡ ንእግዚኣቢሄር ዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረገሉ። |