2 Chronicles 8:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ንጓል ፈርኦን ካብ ከተማ ዳዊት ናብታ ዝሰርሓላ ቤት ኣዕበያ። ንሱ ድማ፡ እቲ ታቦት እግዚኣብሄር ዝመጸሉ ቦታታት ቅዱሳት ስለ ዝዀኑ፡ ሰበይተይ ኣብ ቤት ዳዊት ንጉስ እስራኤል ኣይትነብርን ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም፥ “የእግዚአብሔር ታቦት የገባችበት ስፍራ ቅዱስ ነውና ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤት አትቀመጥም” ሲል የፈርዖንን ልጅ ከዳዊት ከተማ ወደ ሠራላት ቤት አወጣት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም። የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነውና ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤት አትቀመጥም ሲል የፈርዖንን ልጅ ከዳዊት ከተማ ወደ ሠራላት ቤት አወጣት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም፦ “የጌታ ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነውና ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤት አትቀመጥም” ሲል የፈርዖንን ልጅ ከዳዊት ከተማ አውጥቶ ወደ ሠራላት ቤት አመጣት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሶሎሞነ “መና ጎዳ ታቦታይ ገሌዳ ሳአይ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ታ ማቻታነ እስራኤልያ ካትያ ዳዊታ ጎለን ደአናዉ በሱኩ” ያጌዳ፤ ግብጼ ካትያ ናቶ ዳዊታ ካታማፐ ደንደ፥ እ እዝዉ ኬጽ ዎዳ ካትያ ጎልያ አሄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Solomone «Med'inaa Godaa Taabootay geleedda sa'ay geeshsha gidiyaa diraw, ta machatanne Israa'eeliyaa Kaatiyaa Daawita gollen de'anaw bessukku» yaageedda; Gibs'e kaatiyaa naatto Daawita Katamaappe dentsiide, I iziw kees's'i wotseedda kaatiyaa golliyaa aheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Solomooney, «GODAA Taabotay gelida sohoy geesh gidida gishshas ta machcha Isra7eele kawo Dawite keeththan de7anaas bessuku» giidi Gibxe kawo Paaroone biyo Dawite katamappe denththidi izi izis keexxi woththida kawo keeththan ehides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ፥ «ጎዳ ታቦታይ ጌሊዳ ሶሆይ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ታ ማቻ ኢስራኤሌ ካዎ ዳዊቴ ኬን ዴኣናስ ቤሱኩ» ጊዲ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔ ቢዮ ዳዊቴ ካታማፔ ዴንዲ ኢዚ ኢዚስ ኬጺ ዎዳ ካዎ ኬን ኤሂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ፥ “ጎዳ ታቦተይ ገልዳ በሳይ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ታ ማችያ፥ ፋሮና ናእያ፥ እስራኤለ ካዋ ዳዊታ ጋን ዳናዉ በሱኩ” ያግድ፥ ግብፀ ካዋ ናእዉ ዳዊታ ካታማፐ ደንድ እዉ ኬፀትዳ ኬን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney, “Godaa Taabotey gelida bessay geeshshi gidiya gisho, ta machiya, Faarona na7iya, Isra7eele kawa Dawita gadhon daanaw bessuku” yaagidi, Gibxe kawa na7iw Dawita katamaape denthidi iw keexetida keethan wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞንም፣ “ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ቦታ ሁሉ ቅዱስ ስለሆነ፣ ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤተ መንግሥት መኖር አይገባትም” በማለት የፈርዖንን ልጅ ከዳዊት ከተማ እርሱ ወደ ሠራላት ቤተ መንግሥት አመጣት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን “የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ያለበት ስፍራ ሁሉ ቅዱስ ስለ ሆነ፥ ግብጻዊት ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤተ መንግሥት ውስጥ መኖር አይገባትም” በማለት የግብጽ ንጉሥ ልጅ የሆነችውን ሚስቱን ከዳዊት ከተማ አውጥቶ እርሱ ወዳሠራላት ወደ ሌላ መኖሪያ ቤት ተዘዋውራ እንድትኖር አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን “ኣብ ቤት ዳዊት ንጉስ እስራኤል፥ ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዝኣተወ ቅዱስ ቦታ ኾይኑ እዩ እሞ፥ ሰበይተይ ኣብኡ ኽትነብር ኣይግብኣን እዩ” ስለ ዝበለ፥ ንጓል ፈርዖን ካብ ከተማ ዳዊት ኣውፂኡ ናብታ ዝሰርሐላ ቤት ኣደየባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ፡ ኣብ ቤት ዳዊት ንጉስ እስራኤል፡ ታቦት እግዚኣብሄር ኣብኤን ስለ ዝኣተወ ቅዱስ ቦታታት ኰይነን እየን እሞ፡ ሰበይተይ ኣብኣ ኣይክትነብርን እያ፡ ስለ ዝበለ፡ንጓል ፈርኦን ካብ ከተማ ዳዊት ናብታ ዝሰርሓላ ቤት ኣደየባ። |