2 Chronicles 8:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ዚገዝኡ ዝነበሩ ሓለቓ ሓለውቲ ንጉስ ሰሎሞን፡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህም በሕዝቡ ላይ ያለውን ሥራ የሚቈጣጠሩ የንጉሡ የሰሎሞን ዓይነተኞች አለቆች ሁለት መቶ አምሳ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም በሕዝቡ ላይ ሠልጥነው የነበሩ የንጉሡ የሰሎሞን ዓይነተኞች አለቆች ሁለት መቶ አምሳ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም በሕዝቡ ላይ ሥልጣን የነበራቸው የንጉሥ ሰሎሞን ከፍተኛ ሹማምት ሁለት መቶ ኀምሳ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ካትያ ሶሎሞነ ኪታ ኦያዋንቱ ካፓቱዋ። ኡንቱንቱፐ ላኡ ጼታነ እሻታማቱ ኪታ ኦያ ኦሳንቻቱዋ ጼሊደ ኦስሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka, k'ay unttunttu Kaatiyaa Solomone kiitaa ootsiyaawanttu kaappatuwaa. Unttunttuppe laa"u s'eetanne ishatamatu kiitaa ootsiyaa oosanchchatuwaa s'eelliide oosisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse isttafe 250 shuumeti kawo Solomoones ooththiza gabbarata xeelli oosiseettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢስታፌ 250 ሹሜቲ ካዎ ሶሎሞኔስ ኦዛ ጋባራታ ጼሊ ኦሲሴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ግዶፈ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ አሳት ካዋ ሶሎሞነ ኦሱዋ አዋተን ኦስሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta giddofe nam7u xeetanne ishatamu asati kawa Solomone oosuwa aawatethan oosisosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚህም ሁለት መቶ አምሳዎቹ የንጉሥ ሰሎሞን ሹማምት ሰዎቹን የሚቈጣጠሩ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ለሚያከናውነው ልዩ ልዩ የሕንጻ ሥራ፥ የጒልበት ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለተመደቡት ገባሮች ሁለት መቶ ኀምሳ እስራኤላውያን ኀላፊዎች ነበሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብዚኣቶምውን፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ስልጣን ዝነበሮም ናይ ንጉስ ሰሎሞን ዋናታት ኣሕሉቕ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ድማ ናይ ንጉስ ሰሎሞን ሓላቑ ዋናታት፡ ነቲ ህዝቢ ዚእዝዙ፡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን እዮም። |