2 Chronicles 8:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ዚገዝኡ ዝነበሩ ሓለቓ ሓለውቲ ንጉስ ሰሎሞን፡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ህም በሕ​ዝቡ ላይ ያለ​ውን ሥራ የሚ​ቈ​ጣ​ጠሩ የን​ጉሡ የሰ​ሎ​ሞን ዓይ​ነ​ተ​ኞች አለ​ቆች ሁለት መቶ አምሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም በሕዝቡ ላይ ሠልጥነው የነበሩ የንጉሡ የሰሎሞን ዓይነተኞች አለቆች ሁለት መቶ አምሳ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም በሕዝቡ ላይ ሥልጣን የነበራቸው የንጉሥ ሰሎሞን ከፍተኛ ሹማምት ሁለት መቶ ኀምሳ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳንካ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ካትያ ሶሎሞነ ኪታ ኦያዋንቱ ካፓቱዋ። ኡንቱንቱፐ ላኡ ጼታነ እሻታማቱ ኪታ ኦያ ኦሳንቻቱዋ ጼሊደ ኦስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadankka, k'ay unttunttu Kaatiyaa Solomone kiitaa ootsiyaawanttu kaappatuwaa. Unttunttuppe laa"u s'eetanne ishatamatu kiitaa ootsiyaa oosanchchatuwaa s'eelliide oosisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse isttafe 250 shuumeti kawo Solomoones ooththiza gabbarata xeelli oosiseettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢስታፌ 250 ሹሜቲ ካዎ ሶሎሞኔስ ኦዛ ጋባራታ ጼሊ ኦሲሴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ግዶፈ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ አሳት ካዋ ሶሎሞነ ኦሱዋ አዋተን ኦስሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta giddofe nam7u xeetanne ishatamu asati kawa Solomone oosuwa aawatethan oosisosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእነዚህም ሁለት መቶ አምሳዎቹ የንጉሥ ሰሎሞን ሹማምት ሰዎቹን የሚቈጣጠሩ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን ለሚያከናውነው ልዩ ልዩ የሕንጻ ሥራ፥ የጒልበት ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለተመደቡት ገባሮች ሁለት መቶ ኀምሳ እስራኤላውያን ኀላፊዎች ነበሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብዚኣቶምውን፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ስልጣን ዝነበሮም ናይ ንጉስ ሰሎሞን ዋናታት ኣሕሉቕ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ድማ ናይ ንጉስ ሰሎሞን ሓላቑ ዋናታት፡ ነቲ ህዝቢ ዚእዝዙ፡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን እዮም።