2 Chronicles 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ጊዜ እቲኣ ሰሎሞን ድማ ብዘሎ እስራኤል ምስኡ፡ ካብ ኣፍ ደገ ሓማት ክሳዕ ርባ ግብጺ፡ ንሸውዓተ መዓልቲ በዓል ኣኽበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም፥ ከእርሱም ጋር እጅግ ታላቅ ጉባኤ የሆኑ ከኤማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ ያሉ እስራኤል ሁሉ፥ በዚያ ጊዜ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር እጅግ ታላቅ ጉባኤ የሆኑ፥ ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ ያሉ እስራኤል ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር እጅግ ታላቅ ጉባኤ የሆኑ፥ ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ ያሉ እስራኤል ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ ሰባት ቀን በዓል አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሶሎሞንነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዳስያ ባላ ላፑን ጋላሳዉ ቦንቼድኖ፤ እስራኤልያ ዛዋን ሀማታ ፕኑዋፐ ቢደ፥ ግብጼ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ጮራ አሳይ ሄ ሳኣ ሺቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Solomoninne Israa'eeliyaa Asay ubbay Daasiyaa Baalaa laappun gallassaw bonchcheeddino; Israa'eeliyaa zawaan Hamaata Pinuwaappe biide, Gibs'e Shaafaa gakkanaw de'iyaa c'ora Asay he sa'aa shiik'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Solomooneynne Isra7eele asay ubbay laappun gallas gakkanaas ba7aaleza bonchchida; Isra7eele zawan diza Hamaate pinnizasoppe biidi Gibxe Shaafa gakkanaas diza cora asay heen shiiqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሶሎሞኔይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ባኣሌዛ ቦንቺዳ፤ ኢስራኤሌ ዛዋን ዲዛ ሃማቴ ፒኒዛሶፔ ቢዲ ጊብጼ ሻፋ ጋካናስ ዲዛ ጮራ ኣሳይ ሄን ሺቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ሶሎሞነይነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ላፑን ጋላስ ባኣለ ቦንችዶሶና። እስራኤለ አሳይ ሀማታፐ ብድ ግብፀ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ዳሮ አሳይ ሄ በሳን ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Solomoneynne Isra7eele asa ubbay laapun gallas ba7aale bonchidosona. Isra7eele asay Hamaatape bidi Gibxe shaafa gakanaw de7iya daro asay he bessan shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ሰሎሞን ከእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ጋር ለሰባት ቀን በዓሉን አከበረ፤ ሕዝቡም ከሐማት መግቢያ እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ ካለው ምድር የመጣ እጅግ ታላቅ ጉባኤ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም በቤተ መቅደሱ ሰሎሞንና እስራኤላውያን ሁሉ ሰባት ቀን ሙሉ የዳስ በዓል አክብረው ሰነበቱ፤ በስተ ሰሜን ከሐማት መተላለፊያ አንሥቶ በስተ ደቡብ እስከ ግብጽ ሸለቆ ድረስ ካለው ምድር ሁሉ የመጣው ሕዝብ እጅግ ብዙ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ ሰሎሞን ምስ ኵሉ ህዝቢ እስራኤል፥ ካብታ ንሃማት እተእቱ ጀሚሮም ክሳዕ እቶም ካብ ወሰን ግብፂ ዝመፁ ህዝቢ ኾይኖም ሸውዓተ መዓልቲ በዓል ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ጊዜ እቲኣ ሰሎሞን፡ ምስኡ ኸኣ ብዘሎ እስራኤል፡ ካብታ ንሓማት እተእቱ ኽሳዕ ርባ ግብጺ ኣዝዩ ዓብዪ ማሕበር ኰይኖም፡ ሾብዓተ መዓልቲ በዓል ገበሩ። |