2 Chronicles 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሰሎሞን ድማ ዕስራን ክልተን ሽሕ ከብትን ሚእትን ዕስራን ሽሕ ኣባጊዕን መስዋእቲ ኣቕረበ። ስለዚ እቲ ንጉስን ኵሉ ህዝብን ቤት ኣምላኽ ቀደሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ዕለት ንጉሡ ሰሎሞን ሃያ ሁለት ሺህ በሬዎችንና መቶ ሃያ ሺህ በጎችን ሠዋ። እንዲሁ ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት ቅዳሴ አከበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሰሎሞን ሀያ ሁለት ሺህ በሬዎችና መቶ ሀያ ሺህ በጎች ሠዋ። እንዲሁ ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሰሎሞን ሀያ ሁለት ሺህ በሬዎችና መቶ ሀያ ሺህ በጎች ሠዋ። እንዲሁ ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ የጌታን ቤት ቀደሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞነ ላታማነ ላኡ ሻአ ኮሩማቱዋነ ጼታነ ላታሙ ሻአ ዶርሳቱዋ ያርሼዳ። ሄዋዳን ኦደ፥ ካቲነ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አንጅሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomone laatamanne laa"u sha"a korumatuwaanne s'eetanne laatamu sha"a dorssatuwaa yarshsheedda. Hewaadan ootsiide, kaatiinne Asay ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa anjjisseedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooney 22,000 kormatanne 120,000 dorsata yarshides; histtidi kawozinne ubba asay Xoossa keeththaa anjjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይ 22,000 ኮርማታኔ 120,000 ዶርሳታ ያርሺዴስ፤ ሂስቲዲ ካዎዚኔ ኡባ ኣሳይ ጾሳ ኬ ኣንጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይ ላታማነ ናምኡ ሙኩሉ ኮርማታነ ፄታነ ላታሙ ሙኩሉ ዶርሳታ ያርሽስ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካዎይነ አሳ ኡባይ ፆሳ ኬ ጎዳስ ዱማይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoney laatamanne nam7u mukulu kormatanne xeetanne laatamu mukulu dorsata yarshis. Hessada oothidi, kawoynne asa ubbay Xoossa keethaa Godaas dummayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞንም ሃያ ሁለት ሺሕ በሬ፣ መቶ ሃያ ሺሕ በግና ፍየል ሠዋ፤ ንጉሡና ሕዝቡም ሁሉ በዚህ ሁኔታ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቀደሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞንም ኻያ ሁለት ሺህ የቀንድ ከብቶችና አንድ መቶ ኻያ ሺህ በጎችን መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ በዚህም ዐይነት ንጉሥ ሰሎሞንና ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን ለእግዚአብሔር የተለየ እንዲሆን አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሰሎሞን ከዓ ዕስራን ክልተን ሽሕ ኣብዑርን ሚእትን ዕስራን ሽሕ ኣባጊዕን መስዋእቲ ሕሩድ ሰውአ። በዙይ ድማ እቲ ንጉስን ኵሉ እቲ ህዝብን ነታ ቤት እግዚኣብሄር ቀደስዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሰሎሞን ዕስራን ክልተን ሽሕ ብዕራይን ሚእትን ዕስራን ሽሕ በጊዕን መስዋእቲ ሕሩድ ሰውኤ። በዚ ኸኣ እቲ ንጉስን ኲሉ እቲ ህዝብን ነታ ቤት ኣምላኽ ቀደስዋ። |