2 Chronicles 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ሓዊ ከመይ ከም ዝወረደን ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብታ ቤትን ምስ ረኣዩ፡ ኣብቲ ጽርግያ ገጾም ናብ መሬት ሰገዱ፡ ንእግዚኣብሄር ሰገዱን ኣመስገኑን እሞ፡ ንሱ ሕያዋይ እዩ እሞ፡ በልዎ። ምሕረቱ ንዘለኣለም ይነብር እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ ድንጋይ በተነጠፈበትም ምድር በግንባራቸው ተደፍተው ሰገዱ፥ “እርሱ ቸር ነውና፥ ምሕረቱም ለዘለዓለም ነውና” እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ። እርሱ መልካም ነውና፥ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የጌታም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ እንዲህም ብለው ጌታን አመሰገኑ፦ “እርሱ መልካም ነውና፥ ጽኑ ፍቅሩም ለዘለዓለም ነውና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ታማይ ሳሉዋፐ ዎሺናነ መና ጎዳ ቦንቹ ጌሻ ጎልያ ኩምሽና በኤዳ ዎደ፥ ባረንቱ ዴሙዋ ቢታ ጋ ጉፋኒደ ጎይኔድኖ፤ “መና ጎዳይ ሎአ! አገና አ ሲቁ መናዋ” ያጊደ ጾሳ ጋላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay ubbay tamay saluwaappe wod'd'ishiinanne Med'inaa Godaa bonchchu Geeshsha Golliyaa kumishina be'eedda wode, barenttu deemuwaa biittaa gatsi guufanniide goynneeddino; «Med'inaa Goday lo"a! Aggena Aa siik'uu med'inaawaa» yaagiide S'oossaa galateeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ubbay tamay saloppe wodhdhishininne GODAA bonchchoy Xoossa Keeththaa kumishin be7idi biittan gufannidi goynnishe, «GODAY kiya! Iza maaroteththika mernaassa» giidi GODAA galatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ታማይ ሳሎፔ ዎሺኒኔ ጎዳ ቦንቾይ ጾሳ ኬ ኩሚሺን ቤኢዲ ቢታን ጉፋኒዲ ጎይኒሼ፥ «ጎዳይ ኪያ! ኢዛ ማሮቴካ ሜርናሳ» ጊዲ ጎዳ ጋላቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ኡባይ ታም ሳሎፐ ዎሽንነ ጎዳ ቦንቾይ ፆሳ ኬ ኩምሽን በእዳ ዎደ ባንታ ሶምኡዋ ሳአ ጋድ ጎይንዶሶና። “ጎዳይ ኬሀ! እያ ሲቆይ መርናሳ” ያግድ ጎዳ ጋላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa ubbay tami salope wodhishininne Godaa bonchoy Xoossa keethaa kumishin be7ida wode banta som7uwa sa7a gathidi goyinnidosona. “Goday keeha! iya siiqoy merinaasa” yaagidi Godaa galatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንም ሁሉ እሳቱ ሲወርድ፣ የእግዚአብሔርንም ክብር ከቤተ መቅደሱ በላይ ሲያዩ፣ በመተላለፊያው ወለል ላይ ተንበረከኩ፤ በግንባራቸውም ወደ መሬት ተደፍተው ሰገዱ፤ እንዲህ እያሉም ለእግዚአብሔር ምስጋና አቀረቡ፤ “እርሱ ቸር ነውና፤ ፍቅሩም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” እያሉም እግዚአብሔርን አመሰገኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን እሳት ከሰማይ ሲወርድና የእግዚአብሔርም ክብር በቤተ መቅደስ ላይ ማረፉን ባዩ ጊዜ በግንባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው፦ “እግዚአብሔር ቸር ነው፤ ፍቅሩም ዘለዓለማዊ ነው!” እያሉ ሰገዱ፤ እግዚአብሔርንም አመሰገኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ እቲ ሓዊ ኽወርድ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ነታ ቤተ መቕደስ መሊእዋ ምስ ረአዩ፥ ኣብታ ብእምኒ ዝተነፀፈት ቦታ ብገፆም ናብ ምድሪ ፍግም በሉ፤ ሰጊዶም ድማ ንእግዚኣብሄር፥ “ብሓቂ ንሱ ሰናይ እዩ፤ ምሕረቱውን ንዘለኣለም ይነብር እዩ” ኢሎም ኣመስገንዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ደቂ እስራኤል ድማ ምውራድ ሓውን ክብሪ እግዚኣብሄርን ኣብ ልዕሊ እታ ቤት ረኣዩ፡ ኣብታ ብእምነ እተራዕርዔት ቦታ ኸኣ ብገጾም ናብ ምድሪ ፍግም በሉ፡ ሰጊዶም ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ንሱ ሰናይ እዩ፡ ምሕረቱውን ንዘለኣለም ይነብር፡ ኢሎም ኣመስገንዎ። |