2 Chronicles 7:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ሓዊ ከመይ ከም ዝወረደን ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብታ ቤትን ምስ ረኣዩ፡ ኣብቲ ጽርግያ ገጾም ናብ መሬት ሰገዱ፡ ንእግዚኣብሄር ሰገዱን ኣመስገኑን እሞ፡ ንሱ ሕያዋይ እዩ እሞ፡ በልዎ። ምሕረቱ ንዘለኣለም ይነብር እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወ​ርድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ ድን​ጋይ በተ​ነ​ጠ​ፈ​በ​ትም ምድር በግ​ን​ባ​ራ​ቸው ተደ​ፍ​ተው ሰገዱ፥ “እርሱ ቸር ነውና፥ ምሕ​ረ​ቱም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነውና” እያሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የእግዚአብሔርም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ። እርሱ መልካም ነውና፥ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና ብለውም እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እሳቱ ሲወርድ የጌታም ክብር በቤቱ ላይ ሲሆን ያዩ ነበር፤ በወለሉም ላይ በግምባራቸው ወደ ምድር ተደፍተው ሰገዱ እንዲህም ብለው ጌታን አመሰገኑ፦ “እርሱ መልካም ነውና፥ ጽኑ ፍቅሩም ለዘለዓለም ነውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ታማይ ሳሉዋፐ ዎሺናነ መና ጎዳ ቦንቹ ጌሻ ጎልያ ኩምሽና በኤዳ ዎደ፥ ባረንቱ ዴሙዋ ቢታ ጋ ጉፋኒደ ጎይኔድኖ፤ “መና ጎዳይ ሎአ! አገና አ ሲቁ መናዋ” ያጊደ ጾሳ ጋላቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay ubbay tamay saluwaappe wod'd'ishiinanne Med'inaa Godaa bonchchu Geeshsha Golliyaa kumishina be'eedda wode, barenttu deemuwaa biittaa gatsi guufanniide goynneeddino; «Med'inaa Goday lo"a! Aggena Aa siik'uu med'inaawaa» yaagiide S'oossaa galateeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ubbay tamay saloppe wodhdhishininne GODAA bonchchoy Xoossa Keeththaa kumishin be7idi biittan gufannidi goynnishe, «GODAY kiya! Iza maaroteththika mernaassa» giidi GODAA galatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ታማይ ሳሎፔ ዎሺኒኔ ጎዳ ቦንቾይ ጾሳ ኬ ኩሚሺን ቤኢዲ ቢታን ጉፋኒዲ ጎይኒሼ፥ «ጎዳይ ኪያ! ኢዛ ማሮቴካ ሜርናሳ» ጊዲ ጎዳ ጋላቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባይ ታም ሳሎፐ ዎሽንነ ጎዳ ቦንቾይ ፆሳ ኬ ኩምሽን በእዳ ዎደ ባንታ ሶምኡዋ ሳአ ጋድ ጎይንዶሶና። “ጎዳይ ኬሀ! እያ ሲቆይ መርናሳ” ያግድ ጎዳ ጋላትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbay tami salope wodhishininne Godaa bonchoy Xoossa keethaa kumishin be7ida wode banta som7uwa sa7a gathidi goyinnidosona. “Goday keeha! iya siiqoy merinaasa” yaagidi Godaa galatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያንም ሁሉ እሳቱ ሲወርድ፣ የእግዚአብሔርንም ክብር ከቤተ መቅደሱ በላይ ሲያዩ፣ በመተላለፊያው ወለል ላይ ተንበረከኩ፤ በግንባራቸውም ወደ መሬት ተደፍተው ሰገዱ፤ እንዲህ እያሉም ለእግዚአብሔር ምስጋና አቀረቡ፤ “እርሱ ቸር ነውና፤ ፍቅሩም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” እያሉም እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን እሳት ከሰማይ ሲወርድና የእግዚአብሔርም ክብር በቤተ መቅደስ ላይ ማረፉን ባዩ ጊዜ በግንባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው፦ “እግዚአብሔር ቸር ነው፤ ፍቅሩም ዘለዓለማዊ ነው!” እያሉ ሰገዱ፤ እግዚአብሔርንም አመሰገኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ እቲ ሓዊ ኽወርድ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ነታ ቤተ መቕደስ መሊእዋ ምስ ረአዩ፥ ኣብታ ብእምኒ ዝተነፀፈት ቦታ ብገፆም ናብ ምድሪ ፍግም በሉ፤ ሰጊዶም ድማ ንእግዚኣብሄር፥ “ብሓቂ ንሱ ሰናይ እዩ፤ ምሕረቱውን ንዘለኣለም ይነብር እዩ” ኢሎም ኣመስገንዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሎም ደቂ እስራኤል ድማ ምውራድ ሓውን ክብሪ እግዚኣብሄርን ኣብ ልዕሊ እታ ቤት ረኣዩ፡ ኣብታ ብእምነ እተራዕርዔት ቦታ ኸኣ ብገጾም ናብ ምድሪ ፍግም በሉ፡ ሰጊዶም ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ንሱ ሰናይ እዩ፡ ምሕረቱውን ንዘለኣለም ይነብር፡ ኢሎም ኣመስገንዎ።