2 Chronicles 7:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ዚስዕብ ድማ ኪምለሰሉ እዩ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም፡ ነቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዝመርሖም፡ ካልኦት ኣማልኽቲ ወሲዶም ድማ ሰገደሎምን ስለ ዘገልገሎምን፡ ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም። ስለዚ ነዚ ኩሉ ክፉእ ኣብ ልዕሊኦም ኣምጽአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መል​ሰ​ውም፦ ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣ​ቸ​ውን ያባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትተው ሌሎ​ችን አማ​ል​ክት ስለ ተከ​ተሉ፥ ስለ ሰገ​ዱ​ላ​ቸ​ውም፥ ስለ አመ​ለ​ኩ​አ​ቸ​ውም፥ ስለ አገ​ለ​ገ​ሏ​ቸ​ውም፥ ስለ​ዚህ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ አመ​ጣ​ባ​ቸው” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መልሰውም። ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ሌሎችን አማልክት ስለ ተከተሉ፥ ስለ ሰገዱላቸውም፥ ስለ አመለኩአቸውም፥ ስለዚህ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣባቸው ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መልሰውም እንዲህ ይላሉ፦ ‘ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ ጌታን ትተው ሌሎችን አማልክት ስለ ተከተሉ፥ ስለ ሰገዱላቸውም፥ ስለ አመለኩአቸውም፥ ስለዚህ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣባቸው።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ፥ ኡንቱንታ ማይዛ አዎቱዋ ግብጼፐ ከሴዳ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ኡንቱንቱ አጊደ፥ ሀራ ጾሳቱዋ ካሌዳ ድራዉነ ኡንቱንቶ ኦደ ጎይኔዳ ድራዉ፥ ጾሳይ ኡንቱንቱ ቦላ ሀ ኢታባ ኡባ አሄዳ ያጊደ ዛራና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay, Unttuntta mayza aawotuwaa Gibs'eppe kesseedda Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa unttunttu aggiide, hara s'oossatuwaa kaalleedda dirawunne unttunttoo ootsiidde goynneedda diraw, S'oossay unttunttu bolla ha iitabaa ubbaa aheedda yaagiide zaarana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin asay, ‹Istta aawata Gibxeppe kessida GODAA bantta Xoossaa aggidi istti hara xoossata kaallida gishshas, isttas ooththida gishshassinne isttas goynnida gishshas GODAY istta bolla ha iita miish ubbaa ehides› giidi zaarana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኣሳይ፥ ‹ኢስታ ኣዋታ ጊብጼፔ ኬሲዳ ጎዳ ባንታ ጾሳ ኣጊዲ ኢስቲ ሃራ ጾሳታ ካሊዳ ጊሻስ፥ ኢስታስ ኦዳ ጊሻሲኔ ኢስታስ ጎይኒዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታ ቦላ ሃ ኢታ ሚሽ ኡባ ኤሂዴስ› ጊዲ ዛራና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ዛሪድ፥ “ሀይሳ ኡባ ኤንታ ቦላ ኤህዳይ፥ ኤንታና ግብፀፈ ከስዳ ኤንታ ማይዛታ ፆሳ አግድ ሀራ ፆሳታ ካልዳ ግሾነ ኤንታ ጎይንዳ ግሾሳ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay zaaridi, “Haysa ubbaa enta bolla ehiday, entana Gibxefe kessida enta mayzata Xoossaa aggidi hara xoossata kaallida gishonne enta goyinnida gishosa” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡም፣ ‘ይህን ሁሉ ጥፋት ያመጣባቸው፣ ከግብፅ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ሌሎችን አማልክት ስለ ተከተሉ፣ ስላመለኳቸውና ስላገለገሏቸው ነው’ ብለው ይመልሳሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎችም ‘እግዚአብሔር ይህን ሁሉ ጥፋት በእነርሱ ላይ ያደረሰባቸው ከግብጽ ያወጣቸውን የቀድሞ አባቶቻቸውን አምላክ ትተው ሌሎችን አማልክት ስለ ተከተሉና ስለ ሰገዱላቸው ነው’ ሲሉ ይመልሱላቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህዝቢ ኸዓ ‘ነቲ ኻብ ምድሪ ግብፂ ነቦታቶም ዘውፅአ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝሓደግዎን፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ ስለ ዘምለኽዎምን ስለ ዘገልገልዎምን እዝ ዅሉ ክፉእ ነገር ኣብ ልዕሊኣቶም ኣምፅአሎም’ ኢሎም ክምልሱ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ኢሎም ከኣ ይመልሱሉ፡ ነቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጽኦም እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ስለ ዝሐደግዎ፡ ንኻልኦት ኣምላኽቲ ኸኣ ስለ ዝሰገዱሎምን ስለ ዘምለኽዎምን፡ ስለዚ ነዚ ዂሉ ኽፉእ ነገር ኣብ ልዕሌኦም ኣምጽኤ።