2 Chronicles 7:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዛ ልዕል ዝበለት ቤት እዚኣ ድማ ብእኡ ዚሓልፍ ዘበለ ዅሉ ድንቂ ክትከውን እያ። ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ነዛ ምድርን ነዛ ቤት እዚኣን ስለምንታይ ከምኡ ገይሩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውንም ይህን ቤት እያየ በዚያ የሚያልፍ መንገደኛ ሁሉ፦ ‘እግዚአብሔር በዚህ ሀገርና በዚህ ቤት ስለ ምን እንዲህ አደረገ?’ ብሎ ይደነቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውንም ይህን ቤት እያዩ በዚያ የሚያልፉ ሰዎች ሁሉ። እግዚአብሔር በዚህ አገርና በዚህ ቤት ስለ ምን እንዲህ አደረገ? ብለው ይደነቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውንም ይህን ቤት እያዩ በዚያ የሚያልፉ ሰዎች ሁሉ፦ ‘ጌታ በዚህ አገርና በዚህ ቤት ለምን እንዲህ አደረገ?’ ብለው ይደነቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ሎይ ቦንቼቴዳ ሀ ጌሻ ጎልያ ማታና መንያ አሳይ ኡባይ ዳጋሚደ፥ ‘መና ጎዳይ ሀ ጋድያነ ሀ ጌሻ ጎልያ አያዉ ሀዋዳን ኦዴ?’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i loytsi bonchchetteedda ha Geeshsha Golliyaa mataana mentsiyaa Asay ubbay dagammiidde, ‹Med'inaa Goday ha gadiyanne ha Geeshsha Golliyaa ayaw hawaadan ootseedee?› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi Xoossa Keeththazi ha7i keehippe malalisizaaz gidikkoka iza matara kanththi biza ubbay dagammidi, ‹GODAY ha biittayonne ha Keeththaa ays hayssa mala ooththidee?› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ጾሳ ኬዚ ሃኢ ኬሂፔ ማላሊሲዛዝ ጊዲኮካ ኢዛ ማታራ ካን ቢዛ ኡባይ ዳጋሚዲ፥ ‹ጎዳይ ሃ ቢታዮኔ ሃ ኬ ኣይስ ሃይሳ ማላ ኦዴ?› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ፆሳ ኬይ ዳሮ ማላልስያባ ግድኮካ፥ እያ ማታራ አያ ኡባይ ማላለትድ፥ ‘ጎዳይ ሀ ቢታነ ሀ ፆሳ ኬ አይስ ሀይሳዳ ኦዴ?’ ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha Xoossa keethay daro malaalsiyaba gidikoka, iya matara aadhiya ubbay malaaletidi, ‘Goday ha biittanne ha Xoossa keethaa ayis haysada oothidee?’ ” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ቤተ መቅደስ አሁን እጅግ የሚያስደንቅ ቢሆንም በአጠገቡ የሚያልፉ ሁሉ በመገረም፤ ‘ እግዚአብሔር በዚህች ምድርና በዚህ ቤተ መቅደስ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ያመጣው ከቶ ለምን ይሆን?’ ይላሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይህ ቤተ መቅደስ እነሆ አሁን ከፍ ያለ ክብር አለው፤ በዚያን ጊዜ ግን በቤተ መቅደሱ አጠገብ የሚያልፍ ሰው ሁሉ በመገረም ‘እግዚአብሔር በዚህች ምድርና በዚህ ቤተ መቅደስ ላይ ስለምን እንደዚህ አደረገ?’ ብሎ ይጠይቃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዛ ልዕል ልዕል ኢላ ዝነበረት ቤት እናረአዩ፥ ኵሎም እቶም ብኣኣ ዝሓልፉ ሰባት ‘ስለ ምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ኣብዛ ሃገር እዚኣን፥ ኣብዛ ቤት እዚኣን ከምዙይ ዝገበረ?’ እናበሉ ኽግረሙ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ በዛ ልዕል ኢላ ዝነበረት ቤት እዚኣ ዚሐልፍ ከኣ፡ ብእኣ ኺድነቕ እዩ እሞ፡ ስለምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ሃገር እዚኣን ነዛ ቤት እዚኣን ኪምዚ ዝገበረን ኪብል እዩ። |