2 Chronicles 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ካብታ ዝሃብክዎም ምድረይ ካብ ሱሮም ክምንጥሎም እየ። ነዛ ብስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ድማ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ፡ ኣብ መንጎ ኲሎም ኣህዛብ ድማ መጸውዒን መጸውዒን ክገብራ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፥ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ አርቄ እጥለዋለሁ፥ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና መሳለቂያ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ ታን ካሰ ህንተንቶ እሜዳ ጋድያፐ ህንተንታ ቆላና፤ ታን ታ ሱንዉ ጌሼዳ ሀ ጌሻ ጎልያካ አጋና። ታን ሀ ጌሻ ጎልያ አሳ ኡባ ግዶን ቶስያባነ ቅሊጭያባ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yaatooppe, taani kase hinttenttoo immeedda gadiyaappe hinttentta d'ok'ollana; taani ta suntsaw geeshsheedda ha Geeshsha Golliyaakka aggana. Taani ha Geeshsha Golliyaa asaa ubbaa giddon tossiyaabaanne k'iliic'iyaabaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani kase inttes immida biittafe inttena dhoqallana; tani ta sunththas dummasida Keeththaaka yegga aggana; tani iza kawoteththata ubbaa giddon qidhessinne qilccas kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ካሴ ኢንቴስ ኢሚዳ ቢታፌ ኢንቴና ቃላና፤ ታኒ ታ ሱንስ ዱማሲዳ ኬካ ዬጋ ኣጋና፤ ታኒ ኢዛ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ቂሲኔ ቂልጫስ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ካሰ ህንተዉ እምዳ ቢታፈ ህንተና ቆላና፤ ታ ሱንስ ዱማይዳ ሀ ኬካ አጋጋና። ታ ሀ ኬ ካዎተ ኡባ ግዶን ሚቻስነ ቀልቅሰስ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani kase hintew immida biittafe hintena dhoqollana; ta sunthaas dummayida ha keethaaka aggaagana. Ta ha keethaa kawotetha ubbaa giddon miichasinne qelqisethas oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድሬ እነቅላቸዋለሁ፤ ለስሜ የቀደስሁትን ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በሕዝቦችም ሁሉ ዘንድ መተረቻና መዘባበቻ አደርገዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ከሰጠኋችሁ ከምድሬ ተነቅላችሁ እንድትባረሩ አደርጋለሁ፤ እኔ ለስሜ የቀደስኩትን ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በሁሉ ስፍራ የሚኖሩ ሕዝቦችም በንቀት መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጉታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኻብዛ ነቦታትኩም ዝሃብኩዎም ምድሪ ኽነቕለኩም እየ፤ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከዓ፥ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ፤ ኣብ መንጎ ዅሎም ኣህዛብ ድማ መመሰልን መሳለቕን ክገብራ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኻብዛ ዝሀብክዎም ምድረይ ክምንቊሶም እየ፡ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከኣ ካብ ቅድሚ ገጸይ ክድርብያ እየ፡ ኣብ መንጎ ዂሎም ህዝብታት ድማ መመሰልን መድረፍን ክገብራ እየ። |