2 Chronicles 7:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዝናብ ከይዘንብ ሰማይ እንተ ዓጸኹ፡ ወይስ ኣንበጣ ነታ ምድሪ ኺበልዓ እንተ ኣዘዝኩ፡ ወይ ኣብ ህዝበይ ፌራ እንተ ሰደድኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዝናብ እን​ዳ​ይ​ወ​ርድ ሰማ​ያ​ቱን ብዘጋ፥ ወይም የሚ​ያ​ፈ​ራ​ውን እን​ጨት ሁሉ ይበላ ዘንድ አን​በ​ጣን ባዝ​ዘው፥ ወይም በሕ​ዝቤ ላይ ቸነ​ፈር ብሰ​ድድ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዝናብ እንዳይወርድ ሰማያቱን ብዘጋ፥ ወይም ምድሪቱን ይበላ ዘንድ አንበጣን ባዝዘው፥ ወይም በሕዝብ ላይ ቸነፈር ብሰድድ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዝናብ እንዳይወርድ ሰማያቱን ብዘጋ፥ ወይም ምድሪቱን እንዲበላ አንበጣን ባዝዘው፥ ወይም በሕዝቤ ላይ ቸነፈር ብሰድድ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን እራይ ቡከናዳን ሳሉዋ ጎርድና፥ ዎይ ሳኣ ካ ማናዳን ቦልያ አዛዝና፥ ዎይ ታ አሳ ግዶን ኢታ ሀርግያ የድና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani iray bukkennaadan saluwaa gorddina, woy sa'aa katsaa maanaadan booliyaa azazina, woy ta asaa giddon iita harggiyaa yeddina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani iray bukkontta mala salo gordiko woykko sa7a kaththaa maana mala boole azazikko, woykko ta asaa giddon iita harge ta yeddiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢራይ ቡኮንታ ማላ ሳሎ ጎርዲኮ ዎይኮ ሳኣ ካ ማና ማላ ቦሌ ኣዛዚኮ፥ ዎይኮ ታ ኣሳ ጊዶን ኢታ ሃርጌ ታ ዬዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እር ቡኮና መላ ታ ሳሉዋ ጎርድያ ዎደ ዎይኮ ካ ማና መላ ቦለ ኪትያ ዎደ ዎይኮ ታ አሳ ቦላ ጋዶ የድያ ዎደ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iri bukonna mela ta saluwa gordiya wode woyko kathi maana mela boole kiittiya wode woyko ta asaa bolla gado yeddiya wode
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ዝናብ እንዳይዘንብ ሰማያትን በምዘጋበት ጊዜ ወይም ምድሪቱን እንዲበላ አንበጣ በማዝበት ጊዜ፣ ወይም በሕዝቤ ላይ ቸነፈር በምሰድድበት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዝናብ እንዳይዘንብ ሰማያትን በምዘጋበት ጊዜ፥ ወይም ሰብሉን እንዲበላ አንበጣ በምልክበት ጊዜ፥ ወይም ቸነፈር በሕዝቤ ላይ በማወርድበት ጊዜ ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሰማይ ዝናም ከየውርድ እንተ ዓፀኽዎ፤ ነንበጣውን ንምድሪ ኽበልዓ እንተ ኣዘዝክዎ፥ ወይ ኣብ መንጎ ህዝበይ ፌራ እንተ ሰደድኩ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንሰማይ ዝናም ከየውርድ እንተ ዐጾኽዎ፡ ነንበጣውን ንምድሪ ኺበልዓ እንተ ኣዘዝክዎ፡ ወይ ኣብ መንጎ ህዝበይ ፌራ እንተ ሰደድኩ፡