2 Chronicles 7:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ካብታ ሻብዓይቲ ወርሒ ድማ፡ በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡን እስራኤልን ዝገበሮ ሰናይ ነገር ተሓጒሱን ተሓጒሱን ኣብ ድንኳናቱ ሰደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ወር በሃያ ሦስ​ተ​ኛው ቀን ሕዝ​ቡን ወደ ድን​ኳ​ና​ቸው አሰ​ና​በተ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዳ​ዊ​ትና ለሰ​ሎ​ሞን፥ ለሕ​ዝ​ቡም ለእ​ስ​ራ​ኤል ስላ​ደ​ረ​ገው ቸር​ነት በል​ባ​ቸው ደስ ብሎ​አ​ቸው ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛውም ወር በሃያ ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ፤ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሴትን እያደረጉ ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛውም ወር በሃያ ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ፤ ጌታ ለዳዊትና ለሰሎሞን ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሴትን እያደረጉ ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶሎሞነ ላፑን አግናን፥ ላታማነ ሄዘን ጋላስ አሳ ሞይዜዳ፤ መና ጎዳይ ዳዊታዉ፥ ሶሎሞነዉነ ባረ አሳ እስራኤልያዉ ኦዳ ኬካተን አሳይ ናሸቲደነ ዎዛናፐ ፓሽኪደ፥ ባረ ሶ ባረ ሶ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Solomone laappuntsa aginaan, laatamanne heezzentso gallassi asaa moyzzeedda; Med'inaa Goday Daawitaw, Solomonewunne bare asaa Israa'eeliyaw ootseedda keekatetsan Asay nashettiiddenne wozanaappe pashikkiidde, bare soo bare soo beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Solomooney laappunththa aginan nam7u tammanne heedzdzanththo gallas asaa moyzides; GODAY Dawites, Solomoonessinne ba asaa Isra7eeles ooththida kiyateththan asay ufayettishenne wozinappe pashki giidi ba soo ba soo bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ላፑን ኣጊናን ናምኡ ታማኔ ሄን ጋላስ ኣሳ ሞይዚዴስ፤ ጎዳይ ዳዊቴስ፥ ሶሎሞኔሲኔ ባ ኣሳ ኢስራኤሌስ ኦዳ ኪያቴን ኣሳይ ኡፋዬቲሼኔ ዎዚናፔ ፓሽኪ ጊዲ ባ ሶ ባ ሶ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ላፑን አጌናን፥ ላታማነ ሄን ጋላሳን አሳ ሞይዝስ። አሳይ፥ ጎዳይ ዳዊታስ፥ ሶሎሞነስነ ባ አሳ እስራኤለስ ኦዳ ኬሀተን ኡፋይትሸ ባ ሶ ሶ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney laapuntha ageenan, laatamanne heedzantho gallasan asaa moyzis. Asay, Goday Dawitas, Solomonesinne ba asaa Isra7eeles oothida keehatethan ufaytishe ba soo soo bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞንም በሰባተኛው ወር፣ በሃያ ሦስተኛው ቀን ወደየቤታቸው እንዲሄዱ ሕዝቡን አሰናበተ፤ ሕዝቡም እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን እንዲሁም ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው በጎ ነገር ሁሉ በልባቸው ደስ እያላቸውና ሐሤት እያደረጉ ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱ ማለትም በሰባተኛው ወር በሃያ ሦስተኛው ቀን ሰሎሞን፥ ወደሚኖሩበት ስፍራ እንዲሄዱ ሰዎቹን አሰናበተ፤ እነርሱም እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለእስራኤል፥ ለዳዊትና ለሰሎሞን ስለ ሰጠው በረከት ተደስተው ወደየመኖሪያ ስፍራቸው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ ሰሎሞን ነቶም ህዝቢ ነናብ ድንኳናቶም ሰደዶም። ንሳቶም በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ፅቡቕ ነገር ሕጉሳትን ፍሱሓትን ኮይኖም ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳብዐይቲ ወርሒ ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ናብ ድንኳውንቶም ሰደደኦም። ንሳቶም በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ጽቡቕ ነገር ሕጉሳትን ልቦም ባህ ዝበሎን ኰይኖም ነበሩ።