2 Chronicles 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ካብታ ሻብዓይቲ ወርሒ ድማ፡ በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡን እስራኤልን ዝገበሮ ሰናይ ነገር ተሓጒሱን ተሓጒሱን ኣብ ድንኳናቱ ሰደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ወር በሃያ ሦስተኛው ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ፤ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን፥ ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት በልባቸው ደስ ብሎአቸው ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ወር በሃያ ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ፤ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሴትን እያደረጉ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ወር በሃያ ሦስተኛውም ቀን ሕዝቡን ወደ ድንኳናቸው አሰናበተ፤ ጌታ ለዳዊትና ለሰሎሞን ለሕዝቡም ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ደስ ብሎአቸው ሐሴትን እያደረጉ ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶሎሞነ ላፑን አግናን፥ ላታማነ ሄዘን ጋላስ አሳ ሞይዜዳ፤ መና ጎዳይ ዳዊታዉ፥ ሶሎሞነዉነ ባረ አሳ እስራኤልያዉ ኦዳ ኬካተን አሳይ ናሸቲደነ ዎዛናፐ ፓሽኪደ፥ ባረ ሶ ባረ ሶ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Solomone laappuntsa aginaan, laatamanne heezzentso gallassi asaa moyzzeedda; Med'inaa Goday Daawitaw, Solomonewunne bare asaa Israa'eeliyaw ootseedda keekatetsan Asay nashettiiddenne wozanaappe pashikkiidde, bare soo bare soo beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Solomooney laappunththa aginan nam7u tammanne heedzdzanththo gallas asaa moyzides; GODAY Dawites, Solomoonessinne ba asaa Isra7eeles ooththida kiyateththan asay ufayettishenne wozinappe pashki giidi ba soo ba soo bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ላፑን ኣጊናን ናምኡ ታማኔ ሄን ጋላስ ኣሳ ሞይዚዴስ፤ ጎዳይ ዳዊቴስ፥ ሶሎሞኔሲኔ ባ ኣሳ ኢስራኤሌስ ኦዳ ኪያቴን ኣሳይ ኡፋዬቲሼኔ ዎዚናፔ ፓሽኪ ጊዲ ባ ሶ ባ ሶ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ላፑን አጌናን፥ ላታማነ ሄን ጋላሳን አሳ ሞይዝስ። አሳይ፥ ጎዳይ ዳዊታስ፥ ሶሎሞነስነ ባ አሳ እስራኤለስ ኦዳ ኬሀተን ኡፋይትሸ ባ ሶ ሶ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney laapuntha ageenan, laatamanne heedzantho gallasan asaa moyzis. Asay, Goday Dawitas, Solomonesinne ba asaa Isra7eeles oothida keehatethan ufaytishe ba soo soo bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞንም በሰባተኛው ወር፣ በሃያ ሦስተኛው ቀን ወደየቤታቸው እንዲሄዱ ሕዝቡን አሰናበተ፤ ሕዝቡም እግዚአብሔር ለዳዊትና ለሰሎሞን እንዲሁም ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው በጎ ነገር ሁሉ በልባቸው ደስ እያላቸውና ሐሤት እያደረጉ ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱ ማለትም በሰባተኛው ወር በሃያ ሦስተኛው ቀን ሰሎሞን፥ ወደሚኖሩበት ስፍራ እንዲሄዱ ሰዎቹን አሰናበተ፤ እነርሱም እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለእስራኤል፥ ለዳዊትና ለሰሎሞን ስለ ሰጠው በረከት ተደስተው ወደየመኖሪያ ስፍራቸው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ ሰሎሞን ነቶም ህዝቢ ነናብ ድንኳናቶም ሰደዶም። ንሳቶም በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ፅቡቕ ነገር ሕጉሳትን ፍሱሓትን ኮይኖም ከዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ሳብዐይቲ ወርሒ ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን መዓልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ናብ ድንኳውንቶም ሰደደኦም። ንሳቶም በቲ እግዚኣብሄር ንዳዊትን ንሰሎሞንን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ጽቡቕ ነገር ሕጉሳትን ልቦም ባህ ዝበሎን ኰይኖም ነበሩ። |