2 Chronicles 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ ቤት ግና ኣይትሃንጻ። እቲ ካብ ሕቝፍኻ ዚመጽእ ወድኻ ግና ንስመይ ቤት ኪሰርሓላ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ አንተ አትሠራልኝም አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከአብራክህ የተገኘው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ኔና ግዳካ፤ ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ነ ጉልባታፐ የለታና ነ ናኣ’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Geeshsha Golliyaa kees's'anawe neena gidakka; ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anawe ne gulbbataappe yelettana ne na'aa› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka Xoossa Keeththaa keexxanay nena gidakka; ta sunththaas Xoossa Keeththaa ne yelida ne nay taas keexxana› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ጾሳ ኬ ኬጻናይ ኔና ጊዳካ፤ ታ ሱንስ ጾሳ ኬ ኔ ዬሊዳ ኔ ናይ ታስ ኬጻና› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ታዉ ኬ ኬፃናይ ነና ግዳካ፤ ታ ሱንስ ኬ ኬፃናይ ነ ጉልባታፐ ከያና ነ ናኣ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, taw keethe keexanay nena gidaka; ta sunthaas keethe keexanay ne gulbatape keyana ne na7aa.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ቤተ መቅደሱን የምትሠራው አንተ አይደለህም፤ ለስሜ ቤተ መቅደስ የሚሠራልኝ ከአብራክህ የሚከፈለው፣ የገዛ ልጅህ ነው።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም ለስሜ መጠሪያ እንዲሆን ቤተ መቅደስን የሚሠራልኝ ከአብራክህ የተገኘ የአንተው የራስህ ልጅ እንጂ አንተ አይደለህም’ አለው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና እቲ ኻብ ሕቘኻ ዝወፅእ ወድኻ እዩ ንስመይ ቤት ዝሰርሐለይ እምበር፥ ንስኻ ኣይኮንካን ቤት እትሰርሐለይ’ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እቲ ኻብ ሕቜኻ ዚወጽእ ወድኻ ደኣ ንሱ ንስመይ ቤት ይሰርሕ እምበር፡ ንስኻስ ነቲ ቤት ኣይክትሰርሖን ኢኻ። |