2 Chronicles 6:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ገጽ እቲ ቕቡእካ ኣይትመልሶ። ሕያውነት ባርያኻ ዳዊት ዘክር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ አም​ላክ ሆይ፥ ከቀ​ባ​ኸው ሰው ፊት​ህን አት​መ​ልስ፤ ለባ​ሪ​ያ​ህም ለዳ​ዊት ምሕ​ረ​ትን አስብ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ አምላክ ሆይ፥ የቀባኸውን ሰው ፊት አትመልስ ለባሪያም ለዳዊት ያደረግህለትን ምሕረት አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ አምላክ ሆይ! የቀባኸውን ሰው አታሳፍረው ለባርያም ለዳዊት ያደረግህለትን ጽኑ ፍቅር አስብ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ጾሳዉ፥ ኔን ኦኬዳ ካትያ አጎፓ። ነ ቆማ ዳዊታዉ አገና ነ ሲቁዋ ሀሳያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, S'oossaw, neeni okkeedda kaatiyaa aggoppa. Ne k'oomaa Daawitaw aggena ne siik'uwaa hassaya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAA Xoossawu! Neni tiyda kawoza aggofa. Ne ashkara Dawites immida maaroteththaa hassa7a» gi woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳ ጾሳዉ! ኔኒ ቲይዳ ካዎዛ ኣጎፋ። ኔ ኣሽካራ ዳዊቴስ ኢሚዳ ማሮቴ ሃሳኣ» ጊ ዎሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ፆሳዉ፥ ኔኒ ትይዳ ካዋ አጎፋ፤ ነ አይልያ ዳዊታስ ነ ጫቅዳ መርና ሲቁዋ ቆፓ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, Xoossaw, neeni tiyida kawa aggofa; Ne aylliya Dawitas ne caaqida merinaa siiquwa qopa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፤ የቀባኸውን አትተወው፤ ለባሪያህ ለዳዊት ቃል የገባህለትን ጽኑ ፍቅር ዐስብ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ የቀባኸውን ንጉሥ አትተወው፤ ለአገልጋይህ ለዳዊት ያደረግህለትን ፍቅር አስታውስ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ንገፅ ቅቡእኻ ንድሕሪት ኣይትመልስ፤ ነቲ ንባርያኻ ዳዊት ዘተስፈኻዮ ምሕረት ዘክር።”
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንገጽ ቅቡእካ ንድሕሪት ኣይትምለሶ፡ ነቲ ንባርያኻ ዳዊት ዘተስፎኻዮ ምሕረት ዘክሮ።