2 Chronicles 6:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ነቲ ንኣቦይ ዳዊት ብኣፉ እተዛረቦ ብኢዱ ዝፈጸመ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለ፥ “ለአ​ባቴ ለዳ​ዊት በአፉ የተ​ና​ገረ፥ በእ​ጁም የፈ​ጸመ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለ። ለአባቴ ለዳዊት በአፉ የተናገረ በእጁም የፈጸመ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይባረክ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለ፦ “ለአባቴ ለዳዊት እንዲህ ብሎ በአፉ የተናገረው በእጁም የፈፀመው የእስራኤል አምላክ ጌታ ይባረክ፤ እርሱም እንዲህ አለው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ጋላተቶ! ታ አዉዋ ዳዊታዉ ባረ ዶናን ኦዴዳ ህዶታ ባረ ኩሽያን ፖሌዳ። ሄ እ ኦዴዳ ናሸቻይ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay galatetto! Ta aawuwaa Daawitaw bare doonaan odeedda hidootaa bare kushiyan poleedda. He I odeedda nashechchay,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi isttas, «GODAA Isra7eele Xoossay galatetto! Ta aawa Dawites immida hidota qaalaa ba kushen polides; he hidota qaalaan,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢስታስ፥ «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ጋላቴቶ! ታ ኣዋ ዳዊቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ባ ኩሼን ፖሊዴስ፤ ሄ ሂዶታ ቃላን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ጋላተቶ! ታ አዋ ዳዊታስ ባ ዶናን ኦድዳ ኡፋይሳ ቃላ ባ ኩሸን ፖልስ። ሄ እ ኦድዳ ኡፋይሳይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday Isra7eele Xoossay galatetto! Ta aawa Dawitas ba doonan odida ufaysa qaala ba kushen polis. He I odida ufaysay,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “ለአባቴ ለዳዊት በቃሉ የሰጠውን ተስፋ በእጁ የፈጸመ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እንዲህ ብሏልና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን! እርሱ ለአባቴ ለዳዊት የሰጠውን የተስፋ ቃል ፈጽሞአል፤ የሰጠውም የተስፋ ቃል እንዲህ የሚል ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱውን፦ “እቲ ነቦይ ዳዊት ብኣፉ ዝተናገረ ብኢዱውን ዝፈፀመ፥ ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ይመስገን፤
Amharic Tigrinya 2011 በለ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ። ንሱ፡ እቲ ኻብቲ ንህዝበይ ካብ ግብጺ ዘውጽእኩላ መዓልቲ ጀሚረ፡ ካብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ስመይ ዚነብረሉ ቤት እትስረሓሉ ኸተማ ኣይሐሬኹን፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ዚኸውን ሰብኣይውን ኣይሐሬኹን፡ ንየሩሳሌም ግና፡ ስመይ ኣብኣ ኺነብር፡ ሐርየያ ኣሎኹ፡ ንዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ኪኸውን፡ ሐርየዮ ኣሎኹ፡ ኢሉ ብኣፉ ነቦይ ዳዊት ተዛረቦ፡ ብኢዱ ኸኣ ፈጸሞ።