2 Chronicles 6:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ካብ ሰማያት፡ እወ፡ ካብ መሕደሪኻ፡ ጸሎቶምን ልመናኦምን ስምዑ፡ ንጉዳዮም ድማ ተማሕጸኑ፡ ነቶም ኣብ ልዕሌኻ ዝበደሉ ህዝብኻ ድማ ይቕረ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በተዘጋጀ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ ፍርድንም አድርግላቸው፤ አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን ይቅር በል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ፍርድንም አድርግላቸው፤ አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን ይቅር በል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፥ ፍርድንም አድርግላቸው፤ በአንተም ላይ ኃጢአት የሠሩብህን ሕዝብህን ይቅር በል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ ኡንቱንቱ ዎሳነ ዋትዋቱዋ ኔን ደእያ ሳኣን ሳሉዋን ስሳ። ስሳደ ኡንቱንቶ ፕርዳ፤ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ነ አሳዉ አቶ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yaatooppe, unttunttu woosaanne watiwatuwaa neeni de'iyaa sa'aan saluwaan sisa. Sisaade unttunttoo pirddaa; ne bolla nagaraa ootseedda ne asaw atto yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni istta woosaanne shoobeththaa salon dashe siya. Istti nena woossidayssaka isttas imma; nena qohida ne deraa nagara atto ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታ ዎሳኔ ሾቤ ሳሎን ዳሼ ሲያ። ኢስቲ ኔና ዎሲዳይሳካ ኢስታስ ኢማ፤ ኔና ቆሂዳ ኔ ዴራ ናጋራ ኣቶ ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ዎሳነ ኦይሻ ነ ደእያ በሳን ሳሎን ስአ፤ ኤንታዉ ፕርዳ፤ ኤንታ ናጋራ አቶ” ያጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | enta woosaanne oysha ne de7iya bessan salon si7a; entaw pirda; enta nagaraa atto” yaaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በሰማይ በማደሪያህ ስማ፤ የጠየቍህንም አድርግላቸው። የበደሉህንም የሕዝብህን ኀጢአት ይቅር በል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጸሎታቸውን ስማ፤ በመኖሪያህ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን በመስማትም ምሕረት አድርግላቸው፤ የሕዝብህን ኃጢአት ሁሉ ይቅር በል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣብ ሰማይ፥ ኣብቲ ዘለኻዮ፥ ንፀሎቶምን ንምህለላኦምን ሰሚዕኻ ፍረደሎም። ነቶም ዝበደሉኻ ህዝብኻ ድማ በደሎም ይቕረ በለሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኻብ ሰማይ ካብታ እትነብረላ ስፍራኻ ጸሎቶም ምህልላኦምን ሰሚዕካ፡ ፍትሒ ኣውጽኣሎም፡ ነቶም ዝበደሉኻ ህዝብኻ ድማ ሕደገሎም። |