2 Chronicles 6:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ምሩኻት ኰይኖም እተወስዱላ ምድሪ ምርኮኦም ብዅሉ ልቦምን ብዅሉ ነፍሶምን ናባኻ እንተ ተመሊሶም፡ ናብታ ንኣቦታቶም ዝሃብካያ ምድሮምን ናብታ ንስኻትኩም ዝሃብካያ ከተማን እንተ ጸለዩ። መሪጽካ፡ ናብታ ንስምካ ዝሃነጽክዋ ቤት ድማ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተማረኩበትም ሀገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው፥ ወደ መረጥሃትም ከተማ፥ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተማረኩበትም በምርኮአቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተማረኩበትም በምርኮአቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንታ ኦሞዲደ አፌዳ ሞርከቱዋ ቢታን ደኢደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐነ ባረንቱ ኩመን ቆፋፐ ኔኮ ስሞፐ፥ ኔን ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ኡንቱንቱ ቢታኮ፥ ኔን ዶሬዳ ካታማኮነ ታን ነ ሱንዉ ኬጼዳ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ኔና ዎሶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | barentta omoodiide afeedda morkkatuwaa biittan de'iidde, unttunttu barenttu kumentsaa wozanaappenne barenttu kumentsaa k'ofaappe neekko simmooppe, neeni unttunttu mayza aawaatoo immeedda unttunttu biittaakko, neeni dooreedda katamaakkonne taani ne suntsaw kees's'eedda Geeshsha Golliyaakko simmiide, neena woossooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | banttana di7idi efida morkketa biittan dishe, istti bantta kumeththa wozinappenne bantta kumeththa qofaappe neekko simmiko, neni istta aawatas immida istta biittaako, neni doorida katamaakkonne tani ne sunththaas keexxida Xoossa Keeththaako simmidi nena woossiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታና ዲኢዲ ኤፊዳ ሞርኬታ ቢታን ዲሼ፥ ኢስቲ ባንታ ኩሜ ዎዚናፔኔ ባንታ ኩሜ ቆፋፔ ኔኮ ሲሚኮ፥ ኔኒ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ኢስታ ቢታኮ፥ ኔኒ ዶሪዳ ካታማኮኔ ታኒ ኔ ሱንስ ኬጺዳ ጾሳ ኬኮ ሲሚዲ ኔና ዎሲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታና ድእድ ኤፍዳ ሞርከታ ቢታን ደእሸ ኤንቲ ባንታ ኩመ ዎዛናንነ ኩመ ቆፋን ኔኮ ስምኮ፥ ኔኒ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታኮ፥ ኔኒ ዶርዳ ካታማኮነ ታኒ ነ ሱን ግሾ ኬፅዳ ኬኮ ስሚድ ነና ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | bantana di7idi efida morketa biittan de7ishe enti banta kumetha wozanaaninne kumetha qofan neeko simmiko, neeni enta mayzatas immida biittako, neeni doorida katamaakonne taani ne sunthaa gisho keexida keethako simmidi nena woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተማርከው በሚኖሩበትም ምድር ሆነው በፍጹም ልባቸው፣ በፍጹምም ነፍሳቸው ቢመለሱና ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸው ምድር፣ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማና እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ቢጸልዩ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማርከው በወሰዱአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸው በእውነትና በቅን መንፈስ ተጸጽተው ንስሓ በመግባት አንተ ለቀድሞ አባቶቻችን ወደ ሰጠሃቸው ወደዚህች ምድር፥ አንተም ወደ መረጥኻት ወደዚህች ከተማና እኔ ለስምህ ወደሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሃገር እቶም ዝማረኽዎም ፀላእቶም እንተለዉ ብምሉእ ልቦምን ብምሉእ ነፍሶምን ናባኻ እንተ ተመለሱ፥ ናብዛ ነቦታቶም ዝሃብካዮም ምድሪ፥ ናብዛ ዝሓረኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስን ገፆም መሊሶም እንተ ፀለዩ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሃገር እቶም ዝማረኽዎምን ከለዉ፡ ብዂሉ ልቦምን ብዂሉ ነፍሶምን ናባኻ እንተ ተመልሱ፡ ኣብታ ምድሪ ምርኮ ዀይኖምስ፡ ገጾም ናብዛ ነቦታቶም ዝሀብካዮም ምድሮም፡ ናብዛ ዝሐሬኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዘሰራሕክዋ ቤትን ኣቢሎም እንተ ጸለዩ፡ |