2 Chronicles 6:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ዝተወስዱላ ሃገር ከም እሱራት ገይሮም እንተ ሓሲቦም፡ ኣብታ ምርኮኦም ዝጸንሑላ ሃገር ተነሲሖም ናባኻ እንተ ጸለዩ፡ ሓጢኣት ገይርና፡ በደል ጌርና፡ ክፉእ ድማ ተግባራዊ ገይርና፡ እንተ በሉ ግና፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ማ​ረ​ኩ​ባ​ትም ሀገር ሆነው በል​ባ​ቸው ንስሓ ቢገቡ፥ በም​ር​ኮ​አ​ቸ​ውም ሀገር ሳሉ ተመ​ል​ሰው፦ ኀጢ​አት ሠር​ተ​ናል፥ በድ​ለ​ን​ማል፥ ክፉም አድ​ር​ገ​ናል ብለው ቢለ​ም​ኑህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተማረኩበትም አገር ሆነው በልባቸው ንስሐ ቢገቡ፥ በምርኮአቸውም አገር ሳሉ ተመልሰው። ኃጢአት ሠርተናል፥ በድለንማል፥ ክፉም አድርገናል ብለው ቢለምኑህ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተማረኩበትም አገር ሆነው በልባቸው ንስሐ ቢገቡ፥ በምርኮአቸውም አገር ሳሉ ተመልሰው፦ ‘ኃጢአት ሠርተናል፥ ስሕተት ፈጽመናል፥ ክፉም አድርገናል’ ብለው ቢለምኑህ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሄ ኦሞደቴዳ ቢታን ደኢደ፥ ባረንቱ ዎዛናን ናጋራፐ ስሞፐ፥ ቃይ ሄ ኦሞደቴዳ ጋድያን ደኢደ፥ ‘ኑን ናጋራ ኦዳ፤ ኑን ባይዜዶ፤ ኑን ኢታባ ሀኔዶ’ ያጊደ ነዉ ዋትዋቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) unttunttu he omoodetteedda biittan de'iidde, barenttu wozanaan nagaraappe simmooppe, k'ay he omoodetteedda gadiyaan de'iidde, ‹Nuuni nagaraa ootseedda; nuuni bayzzeeddo; nuuni iitabaa haneeddo› yaagiide new watiwatooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) istti he di7ettida biittaan de7ishe ba wozinay meqqiin maaroteththan simmiko, qasse he di7ettida biittan dishe, ‹Nuni nagara ooththidos; qohidos, iita miishshika ooththidos› giidi nees shoobbiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሄ ዲኤቲዳ ቢታን ዴኢሼ ባ ዎዚናይ ሜቂን ማሮቴን ሲሚኮ፥ ቃሴ ሄ ዲኤቲዳ ቢታን ዲሼ፥ ‹ኑኒ ናጋራ ኦዶስ፤ ቆሂዶስ፥ ኢታ ሚሺካ ኦዶስ› ጊዲ ኔስ ሾቢኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሄ ድኤትዳ ቢታን ደእሸ ባንታ ዎዛናን ናጋራፐ ስምኮ፥ ‘ኑኒ ናጋራ ኦዳ፤ ኑኒ ቆህዳ፤ ኑኒ ኢታባ ሀንዳ’ ያግድ ነና ዎስኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) enti he di7etida biittan de7ishe banta wozanan nagarape simmiko, ‘Nuuni nagara oothida; nuuni qohida; nuuni iitabaa hanida’ yaagidi nena woossiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተማረኩበት አገር ሆነው የልብ ጸጸት ተሰምቷቸው ንስሓ ቢገቡና በምርኮ ሳሉ፣ ‘ኀጢአት ሠርተናል፤ በድለናል፤ ክፉ ድርጊትም ፈጽመናል’ ቢሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምርኮኞች ሆነው በሚኖሩበት በዚያች አገር ሳሉ ‘ኃጢአት ሠርተናል፤ በድለናል፤ ዐምፀናልም’ ብለው በመናዘዝ ተጸጽተው ንስሓ ቢገቡ እግዚአብሔር ሆይ፥ ጸሎታቸውን ስማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ተማሪኾም ዝኸዱዋ ሃገር ኮይኖም ብልቦም እንተ ተናስሑ፥ ኣብታ ተማሪኾም ዝኸድዋ ሃገር ኮይኖም ከዓ መሊሶም ‘ሓጢኣት ገበርናን በደልናን ክፉእ ገበርናን’ ኢሎም ናባኻ እንተ ተማህለሉ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ተማሪኾምላ ዘልዉ ሃገር ኰይኖም፡ ናብ ልቦም እንተ ተመልሱ፡ ኣብታ ምድሪ ምርኮኦም ኰይኖም ከኣ መሊሶም፡ ሓጠኣት ገበርናን በደልናን ክፉእ ገበርናን፡ ኢሎም ናባኻ እንተ ተማህለሉ፡