2 Chronicles 6:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ዝተወስዱላ ሃገር ከም እሱራት ገይሮም እንተ ሓሲቦም፡ ኣብታ ምርኮኦም ዝጸንሑላ ሃገር ተነሲሖም ናባኻ እንተ ጸለዩ፡ ሓጢኣት ገይርና፡ በደል ጌርና፡ ክፉእ ድማ ተግባራዊ ገይርና፡ እንተ በሉ ግና፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተማረኩባትም ሀገር ሆነው በልባቸው ንስሓ ቢገቡ፥ በምርኮአቸውም ሀገር ሳሉ ተመልሰው፦ ኀጢአት ሠርተናል፥ በድለንማል፥ ክፉም አድርገናል ብለው ቢለምኑህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተማረኩበትም አገር ሆነው በልባቸው ንስሐ ቢገቡ፥ በምርኮአቸውም አገር ሳሉ ተመልሰው። ኃጢአት ሠርተናል፥ በድለንማል፥ ክፉም አድርገናል ብለው ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተማረኩበትም አገር ሆነው በልባቸው ንስሐ ቢገቡ፥ በምርኮአቸውም አገር ሳሉ ተመልሰው፦ ‘ኃጢአት ሠርተናል፥ ስሕተት ፈጽመናል፥ ክፉም አድርገናል’ ብለው ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄ ኦሞደቴዳ ቢታን ደኢደ፥ ባረንቱ ዎዛናን ናጋራፐ ስሞፐ፥ ቃይ ሄ ኦሞደቴዳ ጋድያን ደኢደ፥ ‘ኑን ናጋራ ኦዳ፤ ኑን ባይዜዶ፤ ኑን ኢታባ ሀኔዶ’ ያጊደ ነዉ ዋትዋቶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttunttu he omoodetteedda biittan de'iidde, barenttu wozanaan nagaraappe simmooppe, k'ay he omoodetteedda gadiyaan de'iidde, ‹Nuuni nagaraa ootseedda; nuuni bayzzeeddo; nuuni iitabaa haneeddo› yaagiide new watiwatooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | istti he di7ettida biittaan de7ishe ba wozinay meqqiin maaroteththan simmiko, qasse he di7ettida biittan dishe, ‹Nuni nagara ooththidos; qohidos, iita miishshika ooththidos› giidi nees shoobbiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሄ ዲኤቲዳ ቢታን ዴኢሼ ባ ዎዚናይ ሜቂን ማሮቴን ሲሚኮ፥ ቃሴ ሄ ዲኤቲዳ ቢታን ዲሼ፥ ‹ኑኒ ናጋራ ኦዶስ፤ ቆሂዶስ፥ ኢታ ሚሺካ ኦዶስ› ጊዲ ኔስ ሾቢኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሄ ድኤትዳ ቢታን ደእሸ ባንታ ዎዛናን ናጋራፐ ስምኮ፥ ‘ኑኒ ናጋራ ኦዳ፤ ኑኒ ቆህዳ፤ ኑኒ ኢታባ ሀንዳ’ ያግድ ነና ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | enti he di7etida biittan de7ishe banta wozanan nagarape simmiko, ‘Nuuni nagara oothida; nuuni qohida; nuuni iitabaa hanida’ yaagidi nena woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተማረኩበት አገር ሆነው የልብ ጸጸት ተሰምቷቸው ንስሓ ቢገቡና በምርኮ ሳሉ፣ ‘ኀጢአት ሠርተናል፤ በድለናል፤ ክፉ ድርጊትም ፈጽመናል’ ቢሉ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምርኮኞች ሆነው በሚኖሩበት በዚያች አገር ሳሉ ‘ኃጢአት ሠርተናል፤ በድለናል፤ ዐምፀናልም’ ብለው በመናዘዝ ተጸጽተው ንስሓ ቢገቡ እግዚአብሔር ሆይ፥ ጸሎታቸውን ስማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ተማሪኾም ዝኸዱዋ ሃገር ኮይኖም ብልቦም እንተ ተናስሑ፥ ኣብታ ተማሪኾም ዝኸድዋ ሃገር ኮይኖም ከዓ መሊሶም ‘ሓጢኣት ገበርናን በደልናን ክፉእ ገበርናን’ ኢሎም ናባኻ እንተ ተማህለሉ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ተማሪኾምላ ዘልዉ ሃገር ኰይኖም፡ ናብ ልቦም እንተ ተመልሱ፡ ኣብታ ምድሪ ምርኮኦም ኰይኖም ከኣ መሊሶም፡ ሓጠኣት ገበርናን በደልናን ክፉእ ገበርናን፡ ኢሎም ናባኻ እንተ ተማህለሉ፡ |