2 Chronicles 6:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንተ ሓጢኦምካ (ዘይሓጢኣት የልቦን እዩ እሞ) እንተ ተቘጢዕካሎምን ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ እንተ ኣሕሊፍካዮምን፣ ከም እሱራት ናብ ርሑቕ ወይ ኣብ ቀረባ ምድሪ እንተ ወሲዶሞም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የማ​ይ​በ​ድል ሰው የለ​ምና አን​ተን ቢበ​ድሉ፥ ብት​ቈ​ጣ​ቸ​ውም፥ ለጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም አሳ​ል​ፈህ ብት​ሰ​ጣ​ቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ ሀገር ጠላ​ቶ​ቻ​ቸው ቢማ​ር​ኩ​አ​ቸው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማይበድል ሰው የለምና አንተን ቢበድሉ፥ ተቈጥተህም ለጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር ቢማርኩአቸው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ኃጢአት የማይሠራ ሰው የለምና በአንተ ላይ ኃጢአት ቢሠሩ፥ ተቈጥተህም ለጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር ቢማርኩአቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ናጋራ ኦና አሳይ ባይናዋዳንካ፥ ኡንቱንቱ ነ ቦላ ናጋራ ኦና፥ ኔን ኡንቱንቶ ሀንቀታደ ሞርከቶ አ እምና፥ ሞርከቱካ ኡንቱንታ ኦሞዲደ፥ ሃክና ማትናካ ባረንቱ ጋድያ አኪደ አፍና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Nagaraa ootsenna Asay baynnawaadankka, unttunttu ne bolla nagaraa ootsina, neeni unttunttoo hank'k'ettaade morkketoo aatsa immina, morkketuukka unttuntta omoodiide, haakkina matinakka barenttu gadiyaa akkiide afina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Nagara ooththontta asi baynda gishshas istti nena qohida gaason neni istta bolla hanqettada haako gidiin woykko mata biitta gidiin istta di7i efiza morkketas aaththa immiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ናጋራ ኦንታ ኣሲ ባይንዳ ጊሻስ ኢስቲ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ኔኒ ኢስታ ቦላ ሃንቄታዳ ሃኮ ጊዲን ዎይኮ ማታ ቢታ ጊዲን ኢስታ ዲኢ ኤፊዛ ሞርኬታስ ኣ ኢሚኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ናጋራ ኦና አስ ባይና ግሾ ነ አሰ ግድዳ እስራኤለይ ናጋራ ኦድ ነና ቆህኮ ኔኒ ሸነታዳ ሞርከታስ አ እምን ሞርከት ኤንታ ድእድ ሃሆ ዎይኮ ማታ ቢታ ኤንታ ኤፍን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Nagara oothonna asi bayna gisho ne ase gidida Isra7eeley nagara oothidi nena qohiko neeni shenetada morketas aatha immin morketi enta di77idi haaho woyko mata biitta enta efin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “መቼም የማይበድል ሰው የለምና፣ አንተን በበደሉህ ጊዜ፣ ተቈጥተሃቸው ሩቅ ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር በምርኮ ለሚወስዳቸው ጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “መቼም በደል የማይሠራ ሰው የለምና ሕዝብህ እስራኤላውያን ኃጢአት በመሥራት አንተን ቢያሳዝኑህ፥ አንተም ተቈጥተህ ጠላቶቻቸው ድል እንዲነሡአቸውና ወደ ሌላ አገር ማርከው እንዲወስዱአቸው በምትፈቅድበት ጊዜ፥ ያ አገር ሩቅ ቢሆንም እንኳ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰብ ኮይኑ ዘይብድል የለን እሞ፥ ህዝብኻ እንተ በደሉኻ፥ ንስኻ ድማ ተቘጢዕኻ ንፀላኢ ኣሕሊፍካ እንተ ሃብካዮም፥ እሞ ናብ ርሑቕ ኮነ ወይ ናብ ቀረባ ናብ ሃገር ፀላኢ ተማሪኾም እንተ ኸዱ፥
Amharic Tigrinya 2011 እንተ በደሉኻ፡ ሰብሲ ዘይብድል የልቦን፡ ብኣታቶም ኰሪኻ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ጸላኢ ኣሕሊፍካ እሻተ ሀብካዮም እሞ ኣብ ርሑቕ ኰነ ወይ ኣብ ቀርባ ናብ ዘላ ሃገር ምርኮ እንተ ማረኽዎም፡