2 Chronicles 6:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ ሓጢኦምካ (ዘይሓጢኣት የልቦን እዩ እሞ) እንተ ተቘጢዕካሎምን ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ እንተ ኣሕሊፍካዮምን፣ ከም እሱራት ናብ ርሑቕ ወይ ኣብ ቀረባ ምድሪ እንተ ወሲዶሞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የማይበድል ሰው የለምና አንተን ቢበድሉ፥ ብትቈጣቸውም፥ ለጠላቶቻቸውም አሳልፈህ ብትሰጣቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ ሀገር ጠላቶቻቸው ቢማርኩአቸው፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማይበድል ሰው የለምና አንተን ቢበድሉ፥ ተቈጥተህም ለጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር ቢማርኩአቸው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ኃጢአት የማይሠራ ሰው የለምና በአንተ ላይ ኃጢአት ቢሠሩ፥ ተቈጥተህም ለጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፥ ሩቅም ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር ቢማርኩአቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ናጋራ ኦና አሳይ ባይናዋዳንካ፥ ኡንቱንቱ ነ ቦላ ናጋራ ኦና፥ ኔን ኡንቱንቶ ሀንቀታደ ሞርከቶ አ እምና፥ ሞርከቱካ ኡንቱንታ ኦሞዲደ፥ ሃክና ማትናካ ባረንቱ ጋድያ አኪደ አፍና፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Nagaraa ootsenna Asay baynnawaadankka, unttunttu ne bolla nagaraa ootsina, neeni unttunttoo hank'k'ettaade morkketoo aatsa immina, morkketuukka unttuntta omoodiide, haakkina matinakka barenttu gadiyaa akkiide afina, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nagara ooththontta asi baynda gishshas istti nena qohida gaason neni istta bolla hanqettada haako gidiin woykko mata biitta gidiin istta di7i efiza morkketas aaththa immiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ናጋራ ኦንታ ኣሲ ባይንዳ ጊሻስ ኢስቲ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ኔኒ ኢስታ ቦላ ሃንቄታዳ ሃኮ ጊዲን ዎይኮ ማታ ቢታ ጊዲን ኢስታ ዲኢ ኤፊዛ ሞርኬታስ ኣ ኢሚኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ናጋራ ኦና አስ ባይና ግሾ ነ አሰ ግድዳ እስራኤለይ ናጋራ ኦድ ነና ቆህኮ ኔኒ ሸነታዳ ሞርከታስ አ እምን ሞርከት ኤንታ ድእድ ሃሆ ዎይኮ ማታ ቢታ ኤንታ ኤፍን፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nagara oothonna asi bayna gisho ne ase gidida Isra7eeley nagara oothidi nena qohiko neeni shenetada morketas aatha immin morketi enta di77idi haaho woyko mata biitta enta efin, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “መቼም የማይበድል ሰው የለምና፣ አንተን በበደሉህ ጊዜ፣ ተቈጥተሃቸው ሩቅ ወይም ቅርብ ወደ ሆነ አገር በምርኮ ለሚወስዳቸው ጠላት አሳልፈህ ብትሰጣቸው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “መቼም በደል የማይሠራ ሰው የለምና ሕዝብህ እስራኤላውያን ኃጢአት በመሥራት አንተን ቢያሳዝኑህ፥ አንተም ተቈጥተህ ጠላቶቻቸው ድል እንዲነሡአቸውና ወደ ሌላ አገር ማርከው እንዲወስዱአቸው በምትፈቅድበት ጊዜ፥ ያ አገር ሩቅ ቢሆንም እንኳ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰብ ኮይኑ ዘይብድል የለን እሞ፥ ህዝብኻ እንተ በደሉኻ፥ ንስኻ ድማ ተቘጢዕኻ ንፀላኢ ኣሕሊፍካ እንተ ሃብካዮም፥ እሞ ናብ ርሑቕ ኮነ ወይ ናብ ቀረባ ናብ ሃገር ፀላኢ ተማሪኾም እንተ ኸዱ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንተ በደሉኻ፡ ሰብሲ ዘይብድል የልቦን፡ ብኣታቶም ኰሪኻ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ጸላኢ ኣሕሊፍካ እሻተ ሀብካዮም እሞ ኣብ ርሑቕ ኰነ ወይ ኣብ ቀርባ ናብ ዘላ ሃገር ምርኮ እንተ ማረኽዎም፡ |