2 Chronicles 6:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ ኣብቲ ንስኻ እትሰዶ መገዲ ምስ ጸላእቱ ኪዋጋእ እንተ ወጺኡ፡ ናብ ኣንፈት እዛ ዝመረጽካያ ኸተማ እዚኣን ናብታ ንስምካ ዝሰርሓላ ቤትን እንተ ለመነካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ፥ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለአንተ ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለአንተ ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለአንተ ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ አሳቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ኦላና ማላ፥ ኔን ኪቴዳ ሳኣ ሀቃነ ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኔን ዶሬዳ ሀ ካታማኮነ ታን ነ ሱንዉ ኬጼዳ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ኔና ዎሶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne asatuu barenttu morkkatuwaa olana mala, neeni kiitteedda sa'aa hak'anne biide, unttunttu neeni dooreedda ha katamaakkonne taani ne suntsaw kees's'eedda Geeshsha Golliyaakko simmiide, neena woossooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne asay bantta morkketa olana mala neni kiittidaso awakka biidi istti neni doorida ha katamayn tani ne sunththaas keexxida Xoossa Keeththaako simmidi nena woossiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ኣሳይ ባንታ ሞርኬታ ኦላና ማላ ኔኒ ኪቲዳሶ ኣዋካ ቢዲ ኢስቲ ኔኒ ዶሪዳ ሃ ካታማይን ታኒ ኔ ሱንስ ኬጺዳ ጾሳ ኬኮ ሲሚዲ ኔና ዎሲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ኦላና መላ ነ ኪትያ ዎደ ነ ዶርዳ ሀ ካታማኮነ ታ ነ ሱን ግሾ ኬፅዳ ሀ ኬኮ ስሚድ ነና ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Enti banta morketa olana mela ne kiittiya wode ne doorida ha katamaakonne ta ne sunthaa gisho keexida ha keethaako simmidi nena woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝብህ አንተ በምትልካቸው ቦታ ሁሉ ጠላቶቻቸውን ለመውጋት በሚወጡበት ጊዜ፣ አንተ ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ፣ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ወደ አንተ ቢጸልዩ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንህዝብኻ ኣብ ዝኾነ ቦታ ምስ ፀላእቶም ወፂኦም ክዋግኡ እንተ ኣዘዝካዮም፥ እሞ ናብዛ ዝሓረኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስን ገፆም መሊሶም ናባኻ ናብ እግዚኣብሄር እንተ ፀለዩ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝብኻ በታ ዝለኣኽካዮም መገዲ ንጸላእቶም ኪዋግኡ ምስ ዚወጹ፡ ናብዛ ዝሐሬኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤትን ኣቢሎም፡ ንኣኻ እንተ ለሙኑ፡ |