2 Chronicles 6:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝብኻ ኣብቲ ንስኻ እትሰዶ መገዲ ምስ ጸላእቱ ኪዋጋእ እንተ ወጺኡ፡ ናብ ኣንፈት እዛ ዝመረጽካያ ኸተማ እዚኣን ናብታ ንስምካ ዝሰርሓላ ቤትን እንተ ለመነካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሕዝ​ብ​ህም ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ለመ​ው​ጋት አንተ በም​ት​ል​ካ​ቸው መን​ገድ ቢወጡ፥ አን​ተም ወደ መረ​ጥ​ሃት ወደ​ዚ​ህች ከተማ፥ እኔም ለስ​ምህ ወደ ሠራ​ሁት ቤት ለአ​ንተ ቢጸ​ልዩ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለአንተ ቢጸልዩ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለአንተ ቢጸልዩ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ አሳቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ኦላና ማላ፥ ኔን ኪቴዳ ሳኣ ሀቃነ ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኔን ዶሬዳ ሀ ካታማኮነ ታን ነ ሱንዉ ኬጼዳ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ኔና ዎሶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne asatuu barenttu morkkatuwaa olana mala, neeni kiitteedda sa'aa hak'anne biide, unttunttu neeni dooreedda ha katamaakkonne taani ne suntsaw kees's'eedda Geeshsha Golliyaakko simmiide, neena woossooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne asay bantta morkketa olana mala neni kiittidaso awakka biidi istti neni doorida ha katamayn tani ne sunththaas keexxida Xoossa Keeththaako simmidi nena woossiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ኣሳይ ባንታ ሞርኬታ ኦላና ማላ ኔኒ ኪቲዳሶ ኣዋካ ቢዲ ኢስቲ ኔኒ ዶሪዳ ሃ ካታማይን ታኒ ኔ ሱንስ ኬጺዳ ጾሳ ኬኮ ሲሚዲ ኔና ዎሲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ኦላና መላ ነ ኪትያ ዎደ ነ ዶርዳ ሀ ካታማኮነ ታ ነ ሱን ግሾ ኬፅዳ ሀ ኬኮ ስሚድ ነና ዎስኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Enti banta morketa olana mela ne kiittiya wode ne doorida ha katamaakonne ta ne sunthaa gisho keexida ha keethaako simmidi nena woossiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝብህ አንተ በምትልካቸው ቦታ ሁሉ ጠላቶቻቸውን ለመውጋት በሚወጡበት ጊዜ፣ አንተ ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ፣ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ወደ አንተ ቢጸልዩ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንህዝብኻ ኣብ ዝኾነ ቦታ ምስ ፀላእቶም ወፂኦም ክዋግኡ እንተ ኣዘዝካዮም፥ እሞ ናብዛ ዝሓረኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስን ገፆም መሊሶም ናባኻ ናብ እግዚኣብሄር እንተ ፀለዩ፥
Amharic Tigrinya 2011 ህዝብኻ በታ ዝለኣኽካዮም መገዲ ንጸላእቶም ኪዋግኡ ምስ ዚወጹ፡ ናብዛ ዝሐሬኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤትን ኣቢሎም፡ ንኣኻ እንተ ለሙኑ፡