2 Chronicles 6:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኻብ ሰማይ፡ ካብቲ እትነብረሉ ቦታ ኴንካ ስምዓዮ፡ ከምቲ ጓና ዚጽውዓካ ድማ ግበር። ምእንቲ ኵሎም ህዝብታት ምድሪ፡ ከም ህዝብኻ እስራኤል ስምካ ፈሊጦም ኪፈርሁኻ፡ ስምካ ኣብ ልዕሊ እዛ ኣነ ዝሃነጽክዋ ቤት ከም እተጠቕሰ ምእንቲ ኺፈልጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ በማ​ደ​ሪ​ያህ በሰ​ማይ ስማ፤ የም​ድ​ርም አሕ​ዛብ ሁሉ ስም​ህን ያውቁ ዘንድ፥ እንደ ሕዝ​ብ​ህም እንደ እስ​ራ​ኤል ይፈ​ሩህ ዘንድ፥ በዚ​ህም በሠ​ራ​ሁት ቤት ስምህ እንደ ተጠራ ያውቁ ዘንድ፥ እን​ግ​ዳው የሚ​ለ​ም​ን​ህን ሁሉ አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ስምህን ያውቁ ዘንድ፥ እንደ ሕዝብህም እንደ እስራኤል ይፈሩህ ዘንድ፥ በዚህም በሠራሁት ቤት ስምህ እንደ ተጠራ ያውቁ ዘንድ፥ እንግዳው የሚለምንህን ሁሉ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ስምህን እንዲያውቁ፥ እንደ ሕዝብህም እንደ እስራኤል እንዲፈሩህ፥ ይህም የሠራሁት ቤት በስምህ እንደ ተጠራ እንዲያውቁ፥ እንግዳው የሚለምንህን ሁሉ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ደእያ ሳኣን ሳሉዋን ስሳ። ሄ ካረ ጋድያ አሳይ ኦችያዋ ኡባ ኪተታ። ሀ ሳኣ አሳይ ኡባይ ነ ሱን ኤራናዳን፥ ነ አሳ እስራኤልያዳን ነዉ ያያናዳንነ ታን ኬጼዳ ሀ ጌሻ ጎሊ ነዉ ጎይንያ ሳኣ ግድያዋ ኡንቱንቱ ኤራናዳን ካረ ጋድያ አሳይ ኔና ዎስያዋ ኡባ ፖላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) neeni de'iyaa sa'aan saluwaan sisa. He kare gadiyaa Asay oochchiyaawaa ubbaa kiiteta. Ha sa'aa Asay ubbay ne suntsaa eranaadan, ne asaa Israa'eeliyaadan new yayanaadaaninne taani kees's'eedda ha Geeshsha Gollii new goynniyaa sa'aa giddiyaawaa unttunttu eranaadan kare gadiyaa Asay neena woossiyaawaa ubbaa pola.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) neni salon de7ashe siya; histtada ha sa7aa asay ubbay ne deraa Isra7eele mala ne sunththaa eridi nees yayyana mala, tani keexxida ha Xoossa Keeththay ne sunththi izan xeygettiza soho gididayssa istti erana mala hara allaga biitta asi nena woossiza miish ubbaa pola.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሳሎን ዴኣሼ ሲያ፤ ሂስታዳ ሃ ሳኣ ኣሳይ ኡባይ ኔ ዴራ ኢስራኤሌ ማላ ኔ ሱን ኤሪዲ ኔስ ያያና ማላ፥ ታኒ ኬጺዳ ሃ ጾሳ ኬይ ኔ ሱን ኢዛን ጼይጌቲዛ ሶሆ ጊዲዳይሳ ኢስቲ ኤራና ማላ ሃራ ኣላጋ ቢታ ኣሲ ኔና ዎሲዛ ሚሽ ኡባ ፖላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ደእያ በሳን ሳሎን ስአ። ሀራ ቢታ አሳይ ኦይችያባ ኡባ ኦ። ሀ አላምያን ደእያ አሳ ኡባይ ነ ሱን ኤራናዳነ ነ አሰ ግድዳ እስራኤለዳ ነዉ ያያናዳ ታ ኬፅዳ ሀ ኬይ ነ ጎይነትያ በሲ ግደይሳ ኤንቲ ኤራናዳ ሀራ ቢታ አሳይ ነና ዎስያባ ኡባ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ne de7iya bessan salon si7a. Hara biitta asay oychiyaba ubbaa ootha. Ha alamiyan de7iya asa ubbay ne sunthaa eranaadanne ne ase gidida Isra7eeleda new yayyanaada ta keexida ha keethay ne goyinnetiya bessi gideysa enti eranaada hara biitta asay nena woossiyaba ubbaa ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰማይ በማደሪያህ ሆነህ ስማ፤ የምድር ሕዝቦች ሁሉ እንደ ገዛ ሕዝብህ እንደ እስራኤል፣ ስምህን በማወቅ እንዲፈሩህ፣ የሠራሁትም ይህ ቤት ስምህ የሚጠራበት ቤት መሆኑን እንዲያውቁ ባዕዱ ሰው የሚጠይቅህን ሁሉ አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ ጸሎቱን ስማ፤ ሕዝብህ እስራኤል እንደሚያደርገው በመላው ዓለም የሚኖሩ ሕዝቦች አንተን በማወቅ ታዛዦች እንዲሆኑልህ፥ በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ የዚህን ሰው ጸሎት ስማ፤ እንድታደርግለት የሚለምንህን ሁሉ ፈጽምለት፤ ይህም በሚሆንበት ጊዜ ይህ እኔ የሠራሁት ቤተ መቅደስ የአንተ ስም የሚጠራበት ስፍራ መሆኑን ያውቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ንስምካ ምእንቲ ኽፈልጡ እሞ ኸም ህዝብኻ እስራኤል ገይሮም ክፈርሑኻ፥ እዛ ዝሰራሕኽዋ ቤተ መቕደስ ከዓ ብስምካ ኸም ዝተሰምየት ክፈልጡስ፥ ንስኻ ኣብ ሰማይ፥ ኣብታ እትነብረላ ስፍራ ስምዓዮ፤ ነቲ ጓና ኸዓ ኸምቲ ዅሉ ዝለመነካ ግበረሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንስኻ ኻብ ሰማይ፡ ካብታ እትነብረላ ስፍራኻ፡ ስማዕ፡ ነቲ ጓና ኸኣ ከምቲ ዂሉ ዚጽውዓካ ግበረሉ፡ ብዘለዉ ህዝብታት ምድሪ ንስምካ ምእንቲ ኺፈልጡ እሞ ከም ህዝብኻ እስራኤል ገይሮም ኪፈርሁኻ፡ እዛ ዝሰረሕክዋ ቤትውን ብስምካ ኸም እተሰምየት ኪፈልጡ።