2 Chronicles 6:31 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ንኣቦታትና ዝሃብካያ ምድሪ ኽሳዕ ዚነብሩ፡ ብመገድኻ ምእንቲ ኺመላለሱ፡ ምእንቲ ኺፈርሁኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአባቶቻችን በሰጠኸው ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በመንገዶችህም ይሄዱ ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ለአባቶቻችን በሰጠኸው ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፍሩህ በመንገዶችህም ይሂዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ ኔን ኑ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ጋድያን ባረንቱ ደእያ ዎደ ኡባን፥ ኡንቱንቱ ነዉ ያዪደ፥ ነ ኦግያን ሀመታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatooppe, neeni nu mayza aawaatoo immeedda gadiyaan barenttu de'iyaa wode ubbaan, unttunttu new yayyiide, ne ogiyaan hamettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiko neni kase nu aawatas immida biittan bantti de7iza wode ubbaan istti nees yayyidi ne ogera baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲኮ ኔኒ ካሴ ኑ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታን ዴኢዛ ዎዴ ኡባን ኢስቲ ኔስ ያዪዲ ኔ ኦጌራ ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስካ ነ ኑ ማይዛታስ እምዳ ቢታን ባንታ ደኦ ላይ ኡባን ነዉ ያያና መላነ ነ ኦግያን ሄመታና መላሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessika ne nu mayzatas immida biittan banta de7o laytha ubban new yayyana melanne ne ogiyan hemetana melasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ለአባቶቻችን በሰጠሃቸው ምድር በሚኖሩበት ጊዜ ሁሉ አንተን እንዲፈሩህና በመንገዶችህ እንዲሄዱ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት ሕዝብህ ለቀድሞ አባቶቻችን ርስት አድርገህ በሰጠሃቸው ምድር በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ለአንተ ታዛዦች ሆነው እንዲያከብሩህ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻ ኻብ ሰማይ፡ ካብታ እትነብረላ ስፍራ ስማዕ፡ ይቕረ ኸኣ በል፡ ንልቢ ደቂ ሰብ እትፈልጦ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እሞ፡ ኣብዛ ነቦታትና ዝሀብካዮም ምድሪ ዚነብሩለን ኲለን መዓልትታት ምእንቲ ኺፈርሁኻ እሞ ብመገድታትካ ኪኸዱስ፡ ንነፍሲ ወከፍ ልቡ እትፈልጥ፡ ከከም መገዱ ሀቦ። |