2 Chronicles 6:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣር ካብ ሰማይ መሕደሪኻ ስምዓዮ፡ ንነፍሲ ወከፍ ድማ ከምቲ ልቡ እትፈልጦ ዅሉ መገድታቱ ይቕረ በሎ፡ ፈደዮ። (ልቢ ደቂ ሰብ ጥራይ ኢኻ እትፈልጥ እሞ፡) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በተዘጋጀው በማደሪያህ በሰማይ ስማው፤ ይቅርም በለው፤ ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለው፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ልብ ታውቃለህና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአባቶቻችን በሰጠኸው ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በመንገዶችህም ይሄዱ ዘንድ፥ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ደእያ ሳኣን ሳሉዋን ስሳ። ኡንቱንቱ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ያታደ ኡንቱንቶ ኪተታ። ኔን አሳ ዎዛና ኤርያዋዳንካ አሳ ኡባዉ አ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን እማ። አያዉ ጎፐ፥ አሳ ኡባ ዎዛና ኤርያዌ ነ ጻላላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni de'iyaa sa'aan saluwaan sisa. Unttunttu nagaraa atto yaaga; yaataade unttunttoo kiitetta. Neeni asaa wozanaa eriyaawaadankka asaa ubbaw Aa oosuwaadan oosuwaadan imma. Ayaw gooppe, asaa ubbaa wozanaa eriyaawe ne s'alala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni salon de7ashe siyada iza nagaraa atto ga; asa ubbaa wozina shaakka erizay nena xalla gidida gishshas issaas issaas iza ooso mala imma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሳሎን ዴኣሼ ሲያዳ ኢዛ ናጋራ ኣቶ ጋ፤ ኣሳ ኡባ ዎዚና ሻካ ኤሪዛይ ኔና ጻላ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሳስ ኢሳስ ኢዛ ኦሶ ማላ ኢማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ደእያ በሳን ሳሎን ስአ። ኤንታ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ኤንታዉ ኦ። ኔኒ አሳ ዎዛና ኤረይሳዳ አሳ ኡባስ እያ ኦሱዋዳ ኦሱዋዳ እማ። አሳ ኡባ ዎዛና ኤረይ ነ ፃላላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne de7iya bessan salon si7a. Enta nagaraa atto yaaga; entaw ootha. Neeni asa wozana ereysada asa ubbaas iya oosuwada oosuwada imma. Asa ubbaa wozanaa erey ne xalaala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰማይ በማደሪያህ ሆነህ ስማ፤ ይቅርም በል፤ የሰውን ልብ የምታውቅ አንተ ብቻ ስለ ሆንህ፣ ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው መጠን ክፈለው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጸሎታቸውን ስማ፤ በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን በመስማት በደላቸውን ይቅር በላቸው፤ በሰው ልብና አእምሮ ያለውን ሐሳብ ሁሉ መርምረህ የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ፤ ስለዚህ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው መጠን የሚገባውን ዋጋ ስጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ፥ ኣብታ እትነብረላ ስፍራ ዄንካ ስማዕ፤ ይቕረውን በል፤ ንልቢ ደቂ ሰብ እትፈልጦ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እሞ፥ ኣብዛ ነቦታትና ዝሃብካዮም ምድሪ ዝነብሩለን ኵለን መዓልቲታት ምእንቲ ኸኽብሩኻን ክእዘዙኻን፥ ንነፍሲ ወከፍ ናይ ልቡ ፈሊጥካ፥ ከከም መንገዱ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻ ኻብ ሰማይ፡ ካብታ እትነብረላ ስፍራ ስማዕ፡ ይቕረ ኸኣ በል፡ ንልቢ ደቂ ሰብ እትፈልጦ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እሞ፡ ኣብዛ ነቦታትና ዝሀብካዮም ምድሪ ዚነብሩለን ኲለን መዓልትታት ምእንቲ ኺፈርሁኻ እሞ ብመገድታትካ ኪኸዱስ፡ ንነፍሲ ወከፍ ልቡ እትፈልጥ፡ ከከም መገዱ ሀቦ። |