2 Chronicles 6:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ገጹ ገልቢጡ ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ባረኾ፣ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ድማ ተንሰአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ሰሎሞንም ፊቱን መልሶ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ፊቱን ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ፊቱን ወደ ጉባኤ ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ያአይ ኩመንይ ኤቂደእሽን፥ ካቲ ኡንቱንቱኮ ስሚደ፥ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አንጄዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa yaa'ay kumentsay ek'k'ide'ishin, kaatii unttunttukko simmiide, unttuntta hawaadan yaagiide anjjeedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay kumeth eqqidishin kawoy isttako simmidi istta anjjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኩሜ ኤቂዲሺን ካዎይ ኢስታኮ ሲሚዲ ኢስታ ኣንጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ሺቆይ ያን ኤቅዳሽን፥ ካዎይ ኤንታኮ ስሚድ፥ ኤንታ ሀይሳዳ ያግድ አንጅስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele shiiqoy yan eqidashin, kawoy entako simmidi, enta haysada yaagidi anjis; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መላው የእስራኤል ጉባኤ እዚያው ቆመው ሳሉ፣ ንጉሡ ዘወር ብሎ ባረካቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን በዚያ ቆመው ነበር፤ ንጉሥ ሰሎሞንም ወደ እነርሱ ፊቱን መልሶ፥ የእግዚአብሔር በረከት በእነርሱ ላይ እንዲወርድ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ድማ ገፁ መሊሱ ነቶም ኵሎም ኣብኡ ተኣኪቦም ደው ኢሎም ዝነበሩ ህዝቢ እስራኤል መረቖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ድማ ገጹ መሊሱ ንብዘሎ ማሕበር እስራኤል መረቖ፡ እቲ ማሕበር እስራኤል ከኣ ብዘሎ ደው ኢሉ ነበረ። |