2 Chronicles 6:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ምድሪ እንተ ጐደለ፡ ፌራ እንተ ኣጋጠመ፡ ሓዊ እንተ ዀይኑ፡ ወይ ዕንፍሩር፡ ኣንበጣ ወይ ዕንቅርቢት እንተ ኣጋጠመ። ጸላእቶም ኣብ ከተማታት ሃገሮም እንተ ከበብዎም፤ ዝኾነ ይኹን ምጉዳእ ወይ ዝኾነ ይኹን ሕማም ክህሉ ዝኽእል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በም​ድር ላይ ራብ፥ ወይም ቸነ​ፈር፥ ወይም ዋግ፥ ወይም አረ​ማሞ፥ ወይም አን​በጣ፥ ወይም ኩብ​ኩባ ቢሆን፥ ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም የሀ​ገ​ሩን ከተ​ሞች ከብ​በው ቢያ​ስ​ጨ​ን​ቁ​አ​ቸው፥ ማና​ቸ​ውም መቅ​ሠ​ፍ​ትና ደዌ ቢሆን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድር ላይ ራብ ወይም ቸነፈር ወይም ዋግ ወይም አረማሞ ወይም አንበጣ ወይም ኩብኩባ ቢሆን፥ ጠላቶቻቸውም የአገሩን ከተሞች ከብበው ቢያስጨንቁአቸው፥ ማናቸውም መቅሠፍትና ደዌ ቢሆን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በምድር ላይ ራብ ወይም ቸነፈር ወይም ዋግ ወይም አረማሞ ወይም አንበጣ ወይም ኩብኩባ ቢሆን፥ ጠላቶቻቸውም የአገሩን ከተሞች ከብበው ቢያስጨንቁአቸው፥ ማናቸውም መቅሠፍትና ደዌ ቢሆን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቢታ ቦላን ኮሻይ ዎይ ኢታ ሀርጊ ዪና፥ ዎይ ካ ሌጊ፥ ዎይ ሌሹ፥ ዎይ ቦሊ፥ ዎይ ቡምቡረይ ባይዝና፥ ዎይ ሞርኪ ኡንቱንቱ ካታማቱዋ ዶድና፥ ዎይ አያ ማላ ባሻይ ዎይ ሀርጊ ዪና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Biittaa bollan koshay woy iita harggii yiina, woy katsaa leegii, woy leeshuu, woy boolii, woy bumbburetsay bayzzina, woy morkkii unttunttu katamatuwaa dooddina, woy ayaa mala bashshay woy harggii yiina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Biittaa bollan koshay woykko iita hargey yiikko, woykko kaththaa lobey, woykko kutul7ey, woykko booley, woykko gumbaroy bashshiko, woykko morkkey istta katamata dooddiko, woykko ay mala daafay woykko hargey yiikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቢታ ቦላን ኮሻይ ዎይኮ ኢታ ሃርጌይ ዪኮ፥ ዎይኮ ካ ሎቤይ፥ ዎይኮ ኩቱልኤይ፥ ዎይኮ ቦሌይ፥ ዎይኮ ጉምባሮይ ባሺኮ፥ ዎይኮ ሞርኬይ ኢስታ ካታማታ ዶዲኮ፥ ዎይኮ ኣይ ማላ ዳፋይ ዎይኮ ሃርጌይ ዪኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ቢታ ቦላ ኮሽ ዎይኮ ቦሽ ዎይኮ ሌገይ ዎይኮ ቦለይ ዎይኮ ጎንዶይ ይስን ዎይኮ ሞርከይ ኤንታ ካታማታ ተቅን ዎይኮ ዮይ ዎይኮ ሀርገይ ይን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Biittaa bolla koshi woyko boshi woyko leegey woyko booley woyko gondoy dhaysin woyko morkey enta katamata teqin woyko dhayoy woyko hargey yin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በምድሪቱ ላይ ራብ ወይም ቸነፈር ወይም ዋግ ወይም አረማሞ ወይም አንበጣ ወይም ኵብኵባ በሚወርድባት ጊዜ፣ ወይም ደግሞ በየትኛውም ከተማቸው ሳሉ ጠላት በሚከብባቸው ጊዜ፣ ወይም ማናቸውም አደጋ ወይም ደዌ በሚደርስባቸው ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በምድሪቱ ላይ ራብ ወይም ቸነፈር በሚመጣበት ጊዜ፥ እንዲሁም የእህል ሰብል በሚያቃጥል ነፋስና በአንበጣ መንጋ በሚወድምበት ጊዜ፥ ወይም ጠላቶቻቸው በሕዝብህ ላይ ከበባ በሚያደርጉበት ጊዜ፥ ወይም በሕዝብህ ላይ ልዩ ልዩ በሽታና ደዌ በሚደርስባቸው ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ ሃገር፥ ጥሜት እንተ ኾነ፥ ፌራ እንተ ኾነ፥ ሕሞድያ ወይ ሃጕ፥ ኣንበጣ ወይ ኵብኵብታ እንተ መፀ፥ ወይ ፀላኢኦም ኣብ ከተማታቶም እንተ ኸበቦም፥ ወይ ዝኾነ መዓት ወይ ዝኾነ ሕማም እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011 ጥሜት ኣብ ሃገር እንተ ዀነ፡ ፌራ እንተ ዀነ፡ ዋግ ወይ ሃጒ፡ ኣንበጣ ወይ ባርኖስ እንተ መጸ፡ ጸላኢኦም ኣብ ሃገር ከተማታቶም እንተ ኸበቦም፡ ወይ ዝዀነ መዓት ወይ ዝኾነ ሕማም እንተ መጸ፡