2 Chronicles 6:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሌኻ ሓጢኣት ስለ ዝገበሩ፡ ሰማይ ተዓጽዩ ዝናም ምስ ዘይዘንብ። ናብዚ ቦታ እዚ እንተ ጸለዩ ስምካ እንተ ተናዘዙን ካብ ሓጢኣቶም እንተ ተነሲሖምን ግና እንተ ገፊዕካዮም፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አን​ተን ስለ በደሉ ሰማ​ያት በተ​ዘጉ ጊዜ፥ ዝና​ብም ባል​ዘ​ነበ ጊዜ፥ በዚህ ስፍራ ቢጸ​ልዩ፥ ስም​ህ​ንም ቢያ​ከ​ብሩ፥ ባዋ​ረ​ድ​ሃ​ቸ​ውም ጊዜ ከኀ​ጢ​አ​ታ​ቸው ቢመ​ለሱ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተን ስለ በደሉ ሰማያት በተዘጉ ጊዜ ዝናብም ባልዘነበ ጊዜ፥ ወደዚህ ስፍራ ቢጸልዩ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ ባስጨነቅሃቸውም ጊዜ ከኃጢአታቸው ቢመለሱ፥ አንተ በሰማይ ስማ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአንተ ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ ሰማያት በተዘጉ ጊዜ ዝናብም ባልዘነበ ጊዜ፥ ወደዚህ ስፍራ ቢጸልዩ፥ ስምህንም ቢጠሩ፥ ባሠቃየሃቸውም ጊዜ ከኃጢአታቸው ቢመለሱ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ አሳይ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋን ሳሉ ጎርደትናነ እራይ ቡከናን እጽና፥ ኡንቱንቱ ሀ ሳኣ ስሚደ፥ ዎሶፐነ ኔን ኡንቱንቱ ዎሳን ኡንኤዳ ድራዉ፥ ነ ሱን ጼሲደ፥ ባረንቱ ናጋራፐ ስሞፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne Asay ne bolla nagaraa ootseedda gaasuwaan saluu gorddettinanne iray bukkennaan is's'ina, unttunttu ha sa'aa simmiide, woossooppenne neeni unttunttu woosan un"etseedda diraw, ne suntsaa s'eesiide, barenttu nagaraappe simmooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne derey nena qohida gaason saloy gordettiin iray bukkontta ixxiko, istti ha sohozakko simmi woossiko, neni istta un7eththida gishshas ne sunththaa xeygidi bantta nagarappe simmiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ዴሬይ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ሳሎይ ጎርዴቲን ኢራይ ቡኮንታ ኢጺኮ፥ ኢስቲ ሃ ሶሆዛኮ ሲሚ ዎሲኮ፥ ኔኒ ኢስታ ኡንኤዳ ጊሻስ ኔ ሱን ጼይጊዲ ባንታ ናጋራፔ ሲሚኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ አሳይ ነ ቦላ ናጋራ ኦን፥ ሳሎይ ጎርደትኮ፥ እር ቡኮና እፅን፥ ኤንቲ ሀ በሳ ስሚድ፥ ዎስኮ ነ ኤንታ ኡንኤዳ ግሾ፥ ነ ሱን ፄግድ፥ ባንታ ናጋራፐ ስምኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne asay ne bolla nagaraa oothin, saloy gordetiko, iri bukonna ixin, enti ha bessaa simmidi, woossiko ne enta un7ethida gisho, ne sunthaa xeegidi, banta nagaraape simmiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝብህ አንተን ከመበደላቸው የተነሣ፣ ሰማያት ተዘግተው ዝናብ ባይዘንብ፣ አንተ ስለ አስጨነቅሃቸው ወደዚህ ስፍራ ቢጸልዩ፣ ስምህን ቢጠሩና ከኀጢአታቸው ቢመለሱ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሕዝብህ በደል ሠርተው አንተን በማሳዘናቸው ምክንያት ዝናብ እንዳይዘንብላቸው በምታደርግበት ጊዜ በፈጸሙት በደል በመጸጸት ፊታቸውን ወደዚህ ቤተ መቅደስ መልሰው በትሕትና ቢለምኑህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንኣኻ ስለ ዝበደሉ ሰማይ እንተ ተዓፅወ፥ ዝናም ከዓ እንተ ዘይዘነመ እሞ፥ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ እንተ ፀለዩ፥ ንስምካ እውን እንተ ኣኽበሩ፥ ስለ ዝቐፃዕኻዮም ካብ ሓጢኣቶም እንተ ተመለሱ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንኣኻ ስለ ዝበደሉ፡ ሰማይ እንተ ተዐጽወ እሞ እንተ ዘይዘነመ፡ ንስኻ ምስ ኣዋረድካዮም፡ ናብዛ ቦታ እዚኣ ኣቢሎም እንተ ጸለዩ፡ ብስምካውን እንተ ተኣመኑ፡ ካብ ሓጢኣቶም ድማ እንተ ተመልሱ፡