2 Chronicles 6:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ካብ ሰማይ ስማዕ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ድማ ይቕረ በል፡ ናብታ ንዓኣቶምን ንኣቦታቶምን ዝሃብካያ ምድሪ ድማ ምለሶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በሰማይ ስማ፤ የሕዝብህንም የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱም፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ምድር መልሳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱም ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጥሃት ምድር መልሳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ በሰማይ ሆነህ ስማ፥ የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱም ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ምድር መልሳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሳሉዋን ስሳ። ስሳደ ነ አሳ እስራኤልያ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ያታደ ኔን ካሰ ኡንቱንቱዉነ ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ቢታዉ ኡንቱንቱ ጉየ ዛራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni saluwaan sisa. Sisaade ne asaa Israa'eeliyaa nagaraa atto yaaga; yaataade neeni kase unttunttuwunne unttunttu mayza aawaatoo immeedda biittaw unttunttu guyye zaara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni salon de7ashe siya. Ne deraa Isra7eele nagaraakka atto ga; histtada neni kase istta aawatassinne isttas immida biittaa istta guye zaara. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሳሎን ዴኣሼ ሲያ። ኔ ዴራ ኢስራኤሌ ናጋራካ ኣቶ ጋ፤ ሂስታዳ ኔኒ ካሴ ኢስታ ኣዋታሲኔ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታ ኢስታ ጉዬ ዛራ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሳሎን ስአ። ነ አሳ እስራኤለ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ነ ካሰ ኤንታዉነ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታ ኤንታ ዛራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne salon si7a. Ne asaa Isra7eele nagaraa atto yaaga; ne kase entawunne enta mayzatas immida biitta enta zaara. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የሕዝብህን የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱና ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸውም ምድር መልሳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ የሕዝብህንም ኃጢአት ይቅር በማለት ለቀድሞ አባቶቻቸውና ለእነርሱ ወደ ሰጠሃቸው ምድር መልሰህ አግባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፤ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከዓ ይቕረ በል፤ ናብዛ ንኣኣቶምን ነቦታቶምን ዝሃብካዮም ምድሪ ድማ ምለሶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻ ኻብ ሰማይ ስማዕ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከኣ ይቕረ በል፡ ናብዛ ንኣታቶምን ነቦታቶምን ዝሀብካዮም ምድሪ ድማ ምለሶም። |