2 Chronicles 6:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ካብ ሰማይ ስማዕ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ድማ ይቕረ በል፡ ናብታ ንዓኣቶምን ንኣቦታቶምን ዝሃብካያ ምድሪ ድማ ምለሶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ በሰ​ማይ ስማ፤ የሕ​ዝ​ብ​ህ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ኀጢ​አት ይቅር በል፤ ለእ​ነ​ር​ሱም፥ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ወደ ሰጠ​ሃት ምድር መል​ሳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱም ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጥሃት ምድር መልሳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ በሰማይ ሆነህ ስማ፥ የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱም ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ምድር መልሳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሳሉዋን ስሳ። ስሳደ ነ አሳ እስራኤልያ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ያታደ ኔን ካሰ ኡንቱንቱዉነ ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ቢታዉ ኡንቱንቱ ጉየ ዛራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) neeni saluwaan sisa. Sisaade ne asaa Israa'eeliyaa nagaraa atto yaaga; yaataade neeni kase unttunttuwunne unttunttu mayza aawaatoo immeedda biittaw unttunttu guyye zaara.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) neni salon de7ashe siya. Ne deraa Isra7eele nagaraakka atto ga; histtada neni kase istta aawatassinne isttas immida biittaa istta guye zaara.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሳሎን ዴኣሼ ሲያ። ኔ ዴራ ኢስራኤሌ ናጋራካ ኣቶ ጋ፤ ሂስታዳ ኔኒ ካሴ ኢስታ ኣዋታሲኔ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታ ኢስታ ጉዬ ዛራ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሳሎን ስአ። ነ አሳ እስራኤለ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ነ ካሰ ኤንታዉነ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታ ኤንታ ዛራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ne salon si7a. Ne asaa Isra7eele nagaraa atto yaaga; ne kase entawunne enta mayzatas immida biitta enta zaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የሕዝብህን የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ ለእነርሱና ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸውም ምድር መልሳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ የሕዝብህንም ኃጢአት ይቅር በማለት ለቀድሞ አባቶቻቸውና ለእነርሱ ወደ ሰጠሃቸው ምድር መልሰህ አግባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፤ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከዓ ይቕረ በል፤ ናብዛ ንኣኣቶምን ነቦታቶምን ዝሃብካዮም ምድሪ ድማ ምለሶም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንስኻ ኻብ ሰማይ ስማዕ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከኣ ይቕረ በል፡ ናብዛ ንኣታቶምን ነቦታቶምን ዝሀብካዮም ምድሪ ድማ ምለሶም።