2 Chronicles 6:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝብኻ እስራኤል ኣብ ልዕሌኻ ሓጢኣት ስለ ዝፈጸመካ፡ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ እንተ ኣጋደደ። ተመሊሱ ድማ ስምካ ክናዘዝን ኣብ ቅድሜኻ ኣብዛ ቤት ክጽሊን ክልምንን እዩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሕዝ​ብህ እስ​ራ​ኤል አን​ተን ስለ በደሉ በጠ​ላት ፊት ድል ተመ​ት​ተው ወደ አንተ ቢመ​ለሱ፥ ስም​ህ​ንም ቢያ​ከ​ብሩ፥ በዚ​ህም ቤት በፊ​ትህ ቢጸ​ል​ዩና ቢለ​ም​ኑህ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብህም እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላት ፊት ድል ተመትተው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት በፊትህ ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ አንተ በሰማይ ስማ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሕዝብህም እስራኤል በአንተ ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ በጠላት ፊት ድል ተመትተው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢጠሩ፥ በዚህም ቤት በፊትህ ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ አሳይ እስራኤሊ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋን ሞርክያን ጾነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኔኮ ስሚደ፥ ነ ሱን ጼሲደ፥ ሀ ጌሻ ጎልያን ኔና ዎሶፐነ ነዉ ዋትዋቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne Asay Israa'eelii ne bolla nagaraa ootseedda gaasuwaan morkkiyaan s'oonettiide, unttunttu neekko simmiide, ne suntsaa s'eesiide, ha Geeshsha Golliyaan neena woossooppenne new watiwatooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne dere Isra7eeley nena qohida gaason ba morkketa sinththan xoonettidi, istti neekko simmidi hayssa Xoossa Keeththan ne sunththaa xeygidi nena woossikonne nena shoobbiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ዴሬ ኢስራኤሌይ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ባ ሞርኬታ ሲንን ጾኔቲዲ፥ ኢስቲ ኔኮ ሲሚዲ ሃይሳ ጾሳ ኬን ኔ ሱን ጼይጊዲ ኔና ዎሲኮኔ ኔና ሾቢኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ አሳይ እስራኤለይ ነ ቦላ ናጋራ ኦድ፥ ሞርከን ፆነትድ፥ ኔኮ ስሚድ፥ ነ ሱን ፄግድ፥ ሀ ኬን ነና ዎስኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne asay Isra7eeley ne bolla nagara oothidi, morken xoonetidi, neeko simmidi, ne sunthaa xeegidi, ha keethan nena woossiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ከመበደላቸው የተነሣ በጠላቶቻቸው ፊት ድል ቢሆኑ፣ ወደ አንተ ተመልሰውም በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በፊትህ በመጸለይና ልመናቸውን በማቅረብ ስምህን ቢጠሩ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሕዝብህ እስራኤል ኃጢአት ሠርተው አንተን በማሳዘናቸው ምክንያት ድል ሲሆኑ ተጸጽተው ወደ አንተ በመመለስ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ቢመጡና የአንተን ይቅርታ ለማግኘት ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በትሕትና ቢለምኑህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ብፀላኢ እንተ ተስዓሩ፥ እሞ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ፀለዩን እንተ ተማህለሉን፥
Amharic Tigrinya 2011 ህዝብኻ እስራኤል፡ ንኣኻ ስለ ዝበደሉ፡ ኣብ ቅድሚ ጻላኢ እንተ ተሳዕሩ፡ ተመሊሶም ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ብስምካ እንተ ተኣመኑ፡ ኣብ ቅድሜኻውን እንተ ጸለዩን እሻተ ተማህለሉን፡