2 Chronicles 6:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ እስራኤል ኣብ ልዕሌኻ ሓጢኣት ስለ ዝፈጸመካ፡ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ እንተ ኣጋደደ። ተመሊሱ ድማ ስምካ ክናዘዝን ኣብ ቅድሜኻ ኣብዛ ቤት ክጽሊን ክልምንን እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላት ፊት ድል ተመትተው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት በፊትህ ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብህም እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላት ፊት ድል ተመትተው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት በፊትህ ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ አንተ በሰማይ ስማ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሕዝብህም እስራኤል በአንተ ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ በጠላት ፊት ድል ተመትተው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢጠሩ፥ በዚህም ቤት በፊትህ ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ አሳይ እስራኤሊ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋን ሞርክያን ጾነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኔኮ ስሚደ፥ ነ ሱን ጼሲደ፥ ሀ ጌሻ ጎልያን ኔና ዎሶፐነ ነዉ ዋትዋቶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne Asay Israa'eelii ne bolla nagaraa ootseedda gaasuwaan morkkiyaan s'oonettiide, unttunttu neekko simmiide, ne suntsaa s'eesiide, ha Geeshsha Golliyaan neena woossooppenne new watiwatooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne dere Isra7eeley nena qohida gaason ba morkketa sinththan xoonettidi, istti neekko simmidi hayssa Xoossa Keeththan ne sunththaa xeygidi nena woossikonne nena shoobbiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ዴሬ ኢስራኤሌይ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ባ ሞርኬታ ሲንን ጾኔቲዲ፥ ኢስቲ ኔኮ ሲሚዲ ሃይሳ ጾሳ ኬን ኔ ሱን ጼይጊዲ ኔና ዎሲኮኔ ኔና ሾቢኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ አሳይ እስራኤለይ ነ ቦላ ናጋራ ኦድ፥ ሞርከን ፆነትድ፥ ኔኮ ስሚድ፥ ነ ሱን ፄግድ፥ ሀ ኬን ነና ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne asay Isra7eeley ne bolla nagara oothidi, morken xoonetidi, neeko simmidi, ne sunthaa xeegidi, ha keethan nena woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ከመበደላቸው የተነሣ በጠላቶቻቸው ፊት ድል ቢሆኑ፣ ወደ አንተ ተመልሰውም በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በፊትህ በመጸለይና ልመናቸውን በማቅረብ ስምህን ቢጠሩ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝብህ እስራኤል ኃጢአት ሠርተው አንተን በማሳዘናቸው ምክንያት ድል ሲሆኑ ተጸጽተው ወደ አንተ በመመለስ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ቢመጡና የአንተን ይቅርታ ለማግኘት ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በትሕትና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ብፀላኢ እንተ ተስዓሩ፥ እሞ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ፀለዩን እንተ ተማህለሉን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝብኻ እስራኤል፡ ንኣኻ ስለ ዝበደሉ፡ ኣብ ቅድሚ ጻላኢ እንተ ተሳዕሩ፡ ተመሊሶም ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ብስምካ እንተ ተኣመኑ፡ ኣብ ቅድሜኻውን እንተ ጸለዩን እሻተ ተማህለሉን፡ |