2 Chronicles 6:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ኣብ ልዕሊ ብጻዩ እንተ ሓጢኡ፡ ንኽምሕል ድማ ማሕላ እንተ ተማሕሎ፡ እቲ ማሕላ ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኣብ ቅድሚ መሰውኢኻ እንተ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰው ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ቢበ​ድል፥ ይም​ልም ዘንድ በላዩ መሐላ ቢጭ​ን​በት፥ እር​ሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመ​ሠ​ዊ​ያህ ፊት ቢና​ዘዝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሰው በባልንጀራው ላይ ኃጢአት ቢሠራ፥ እርሱም መሐላ እንዲምል ቢደረግ፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳይ ባረ ሾሩዋ የዲደ ጰ ጊና፥ አ ጫቀናዉ ሀ ጌሻ ጎልያ አህና፥ አ ግዶን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ስንን እ ጫቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti Asay bare shooruwaa yediide p'ed'e giina, Aa c'aak'k'etsanaw ha Geeshsha Golliyaa ahina, Aa giddon de'iyaa yarshshiyaa sa'aa sintsan I c'aak'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issi asi ba lagge qohidi kashii giikko, izi caaqqana mala izi oyshettiko ha Xoossa Keeththa giddon de7iza yarsho yarshizasoza sinththan izi caaqqiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሲ ኣሲ ባ ላጌ ቆሂዲ ካሺ ጊኮ፥ ኢዚ ጫቃና ማላ ኢዚ ኦይሼቲኮ ሃ ጾሳ ኬ ጊዶን ዴኢዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ሲንን ኢዚ ጫቂኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ አስ ባ ሾሩዋ ቆህድ አካይ ግን፥ እያ ጫቀናዉ ሀ ነ ኬ ኤህን፥ እያ ግዶን ደእያ ያርሾ በሳ ስንን እ ጫቅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi asi ba shooruwa qohidi akay gin, iya caaqethanaw ha ne keethaa ehin, iya giddon de7iya yarsho bessa sinthan I caaqiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢበድልና እንዲምል ቢጠየቅ፣ እርሱም መጥቶ በቤተ መቅደሱ በመሠዊያህ ፊት ቢምል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ባልንጀራውን መበደሉን የሚገልጥ ክስ ቀርቦበት በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ ወደሚገኘው መሠዊያ አምጥተውት ከበደል ንጹሕ መሆኑን በመሐላ በሚያረጋግጥበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰብ ንብፃዩ እንተ በደሎ፥ ሓቁ ምእንቲ ኽፍለጥ ከዓ ‘መሓል’ እንተ በልዎ፥ ንሱ ድማ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ኽምሕል እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንብጻዩ እንተ በደሎ እሞ፡ ማሕላ ምሐል፡ እንተ በልዎ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤት ኪምሕል እንተ መጸ፡